የፊታችን ዕሁድ የትንሳኤ ዕለት የሚዘጋጀውን የፊፋ ሲሪየስ ካፕን በዳኝነት ለማገልገል ሁለት ዕንስት ኢትዮጵያዊያን ወደ ናይሮቢ ያቀናሉ። በቅርቡ የወንዶች የፊፋ ሲሪየስ ካፕን በዋና ዳኝነት...
በኣትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለዋጭ ስህተት ሰርቷል የተባለውን ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ እንዲመለስ አድርጓል። በሊጉ ምደረ ገነት ሽረ ከወልዋሎ አዲግራት ቃደረጉት ጨዋታ...
እንደተፈራው ዶክተር ሀይለየሱስ ባዘዘው ከአካል ብቃት ምዘናው ታግደዋል። ከ25ቱ ዋና ዳኞች አንዱ የነበረው ዶክተር ሀይለየሱስ ባዘዘው ከዳኞች ኮሚቴ ዲፓርትመንት ሃላፊው መፈተን እንደማይችል በመገለፁ ከምዘናው...
ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ ዛሬ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ባደረገው የአካል ብቃት ምዘና 6 ዋና ዳኞች መውደቃቸው ተሰማ። ከ24 ዋና ዳኞች ሠሃል 18ቱ የአካል ብቃት...
ዛሬ ቅዳሜ በኮንጎዋ ሉሙባሺ ከተማ በፓላንድ አስተናጋጅነት ለሚደረገው የ2026 ከ20 አመት በታች የሴቶች የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ሜዳዋ ላይ አይቮሪኮስትን አስተናግዳ 1ለ0...
ሰበር ዜና ...... የኢትዮጵያ እግርኮስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ አርቢትር ዶክተር ሃይለየሱስ ባዘዘው ላይ የዳኞች ኮሚቴ ያቀረበውን ክስ ውድቅ አደረገ። ባለፉት አራት ወራት በክስ...
ኢንተርናሽናል አርቢትር ባህሩ ተካን በማሰናበት ኢንተርናሽናል አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩን ባላየ ማለፉ አነጋጋሪ ሆኗል። ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ ውጤት ለውጧል ያለውን ኢንተርናሽናል አርቢቴር ባህሩ ተካን አሰናብቻለሁ ብሏል።...
በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት የሶስተኛ ቀን መርሀግብር በዕለተ ረቡዕ ሲዳማ ቡናን ከኢትዮጵያ መድኅን አገናኝቶ በሲዳማ ቡና 1 - 0 አሸናፊነት መጠናቀቁ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident