በኣትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለዋጭ ስህተት ሰርቷል የተባለውን ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ እንዲመለስ አድርጓል።
በሊጉ ምደረ ገነት ሽረ ከወልዋሎ አዲግራት ቃደረጉት ጨዋታ የተገኘ ፍጹም ቅጣት ምት ኳሱ ሳይመታ መስመሩን አልፎ የቆመ ተጨዋች በረኛው ሲተፋው ማስቆጠሩ በመረጋገጡ አርቢትሩ ተሳስቷል በማል ከውድድሩ ስፍራ ዛሬ ጠዋት መውጣቱ ተሰሞቷል።
በዳኝነት ውጤት ለዋጭ ስህተት የሰሩ አርቢትሮች ወደመጡበት እንዲመለሱ እየተደረጉ መሆኑ ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ የያዘውን ጠንካራ አቋም ማሳያ ተደርጓል።
በጨዋታው ወለዋሎ አዲግራት 1ለ0 ማሸነፉ ይታወሳል።

አስተያየት ይስጡ