እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1 ሲረታ ባህርዳር ከተማ 2ለ1 በሆነ ውጤት አዳማ ከተማን አሸንፏል። ባህርዳር ከተማ 2-1 አዳማ ከተማ ዘጠኝ ሰዓት ሲል ባህርዳር...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1 ሲረታ ባህርዳር ከተማ 2ለ1 በሆነ ውጤት አዳማ ከተማን አሸንፏል። ባህርዳር ከተማ...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል ሳይጠቀም ሲቀር ወላይታ ድቻ እና ሀድያ ሆሳዕና አሸናፊ ሲሆኑ የነገሌ እና...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ ጋር 3ለ0 ሲያሸንፍ ድሬዳዋ ከተማም ወሳኝ ድል አግኝተዋል። ረጅሙን ዘመናት የኢትዮጵያ...
1. ፉአድ ኢብራሂም (ኢትዮጵያ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ። መቻል-ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐለ 70...
7 ጎሎች እና ሁለት ድንቅ የቅጣት ምት ጎሎች በነበሯቸው ሁለት ጨዋታዎች ነገሌ አርሲ ድል ሲቀናው ሀዋሳ ከተማ እና ወልዋሎ ነጥብ ተጋርተዋል። ሁለት ግሩም...
ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡናም በደጋፊያቸው ፊት በደስታ ሲቋጩ የድቻ እና ንግድ ባንክ ጨዋታ ደግሞ 0ለ0 አልቋል። ከሰሞኑ...
ኢትዮጵያዊቷ የመካከለኛ ርቀት ሯጭ አትሌት ድሪቤ ዌልቴጂ የአደንዛዥ ዕፅ ምርመራ ባለማድረጓ ለሁለት ዓመታት እገዳ ተጥሎባታል። ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ድሪቤ ዌልቴጂ ባለፈው ዓመት የዶፒንግ ምርመራ ላይ ባለማክበሯ “ቸልተኛ” ተብላ ተጠርጥራለች። ይሁኀንና CAS...
Dire Dawa – Mission accomplie pour les Walyas. L’équipe nationale d’Éthiopie a validé son ticket pour le prochain tour des éliminatoires de la...
Syanie Dalmat Fatma Samoura, 60, secretary general of the International Football Federation, gave an interview to L'Équipe last Wednesday during her brief visit...
La plus grande compétition de football africain s’est déroulée entre le 9 Janvier et le 6 Février et s'est achevée sacrant le Sénégal...
Une soirée d’adieu a été organisée hier soir à l’Hotel SkyLight L’équipe nationale éthiopienne de football part aujourd’hui pour Cameroun. La cérémonie nationale...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር በዳኞች ላይ የሚፈጸመው ጉዳት እየተባባሰ መጥቷል በሚል ቅሬታ ሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓ.ም ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት...
የኢትዮጵያ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር በዳኞች ላይ እየተከሰተ በመጣው የስፖርታዊ ጨዋነት ችግር አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ አካሂዷል፡፡ በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር በሴቶችና ወንዶች...
ሃገር አቀፍ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር የእጣ ማወውጣት ፕሮግራም ተካሄደ!! ወልድያ ከተማ ላይ የሚካሄደው የሃገር አቀፍ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ከ ሐምሌ 22-ነሐሴ 9...
በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የምድቡ አሸናፊ እንዲሁም በማጠቃለያ ውድድር ላይ 2ኛ ደረጃን ይዞ ላጠናቀቀው የደሴ ከነማ እግር ኳስ ክለብ ልኡካን ቡድን፤ተጋባዥ እንግዶችና ደጋፊዎችን ጨምሮ...
በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች በቅደመ ማጣሪያ ጨዋታዎች የሚጠቀሙትን የቡድን ስብስብ ማስመዝገቢያ ቀነ ገደብ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል ። የውድድሮቹ...
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኮከብ ጎል አሰቆጣሪ የነበረቸው ሴናፍ ዋቁማ ወደ መቻል ለማምራት ተስማማች ሴናፍ በመቻል ቤት ለ አንድ ዓመት የምትቆይ ይሆናል
በኣትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለዋጭ ስህተት ሰርቷል የተባለውን ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ እንዲመለስ አድርጓል። በሊጉ ምደረ ገነት ሽረ ከወልዋሎ አዲግራት ቃደረጉት ጨዋታ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident