በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም ለማስተዋወቅ ከፍ ያለ አበርክቶ ያለው የኢትዮጵያውያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በሚል ስያሜ በካናዳ ቶርንቶ በርካቶች በተገኙበት በይፋ ተመስርቷል።...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ። ወላይታ ድቻ-ድሬደዋ...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ ድል ሲያሳኩ የመቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ በአቻ ውጤት...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ ተጠባቂው ጨዋታም በመቻል የበላይነት ሲቋጭ ምድረገነት ሽረም ወሳኝ ድልን ተቀናጅቷል። የሊጉ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት በፊት በተካሄደው የ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን 2ለ1...
አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ የዉድድር ጉዞን እያደረገ የሚገኘዉ መቐለ 70 እንደርታ ከአሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት ስንብት...
መቐለ ፀጋዬ ኪዳነማርያምን ሲያሰናብት ሌላ አሰልጣኝ ለመቅጠር ጥረት ጀምሯል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ደካማ የውድድር ጉዞን እያደረገ የነበረው እና በደረጃ ሰንጠረዡ 19ኛ ላይ...
ኢትዮጵያዊቷ የመካከለኛ ርቀት ሯጭ አትሌት ድሪቤ ዌልቴጂ የአደንዛዥ ዕፅ ምርመራ ባለማድረጓ ለሁለት ዓመታት እገዳ ተጥሎባታል። ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ድሪቤ ዌልቴጂ ባለፈው ዓመት የዶፒንግ ምርመራ ላይ ባለማክበሯ “ቸልተኛ” ተብላ ተጠርጥራለች። ይሁኀንና CAS...
Dire Dawa – Mission accomplie pour les Walyas. L’équipe nationale d’Éthiopie a validé son ticket pour le prochain tour des éliminatoires de la...
Syanie Dalmat Fatma Samoura, 60, secretary general of the International Football Federation, gave an interview to L'Équipe last Wednesday during her brief visit...
La plus grande compétition de football africain s’est déroulée entre le 9 Janvier et le 6 Février et s'est achevée sacrant le Sénégal...
Une soirée d’adieu a été organisée hier soir à l’Hotel SkyLight L’équipe nationale éthiopienne de football part aujourd’hui pour Cameroun. La cérémonie nationale...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር በዳኞች ላይ የሚፈጸመው ጉዳት እየተባባሰ መጥቷል በሚል ቅሬታ ሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓ.ም ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት...
የኢትዮጵያ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር በዳኞች ላይ እየተከሰተ በመጣው የስፖርታዊ ጨዋነት ችግር አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ አካሂዷል፡፡ በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር በሴቶችና ወንዶች...
ሃገር አቀፍ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር የእጣ ማወውጣት ፕሮግራም ተካሄደ!! ወልድያ ከተማ ላይ የሚካሄደው የሃገር አቀፍ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ከ ሐምሌ 22-ነሐሴ 9...
በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የምድቡ አሸናፊ እንዲሁም በማጠቃለያ ውድድር ላይ 2ኛ ደረጃን ይዞ ላጠናቀቀው የደሴ ከነማ እግር ኳስ ክለብ ልኡካን ቡድን፤ተጋባዥ እንግዶችና ደጋፊዎችን ጨምሮ...
በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች በቅደመ ማጣሪያ ጨዋታዎች የሚጠቀሙትን የቡድን ስብስብ ማስመዝገቢያ ቀነ ገደብ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል ። የውድድሮቹ...
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኮከብ ጎል አሰቆጣሪ የነበረቸው ሴናፍ ዋቁማ ወደ መቻል ለማምራት ተስማማች ሴናፍ በመቻል ቤት ለ አንድ ዓመት የምትቆይ ይሆናል
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት በፊት በተካሄደው የ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን 2ለ1...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident