By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያዊያን ሦስት እንስት ዳኞች ነግሰው ወጥተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር

ኢትዮጵያዊያን ሦስት እንስት ዳኞች ነግሰው ወጥተዋል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 3 weeks ago
Share
SHARE

ዛሬ ቅዳሜ በኮንጎዋ ሉሙባሺ ከተማ በፓላንድ አስተናጋጅነት ለሚደረገው የ2026 ከ20 አመት በታች የሴቶች የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ሜዳዋ ላይ አይቮሪኮስትን አስተናግዳ 1ለ0 ስታሸንፍ ኢትዮጵያዊያን የሀገራችን ዳኞች ጨዋታውን በብቃት በዳኝነት መርተውት በሰላም አጠናቀዋል።

በመሐል ዳኝነት ኢንተርናሽናል ዳኛ ሲሳይ ራያ ፣ በረዳት ዳኝነት ደግሞ ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ወይንሽት አበራ እና ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ይልፋሸዋ አየለ ከሩዋንዳዊቷ አራተኛ ዳኛ ጋር በብቃት ጨዋታውን አመሻሹን መርተው አጠናቀዋል።

ባለፈው ሳምንት በሜዳዋ 2ለ0 የረታችው አይቮሪኮስት በድምር ውጤት 2ለ1 አሸንፋ ማለፏን አረጋግጣለች።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጦና ንቦቹ ነገ ሦስት ተጫዋቾችን ያስፈርማል
Next Article 17,100 ደቂቃዎችን የፈጀው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አንደኛው ዙር ሲጠቃለል…!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችስሁል ሽረ

አስራት መገርሳ ማረፍያ ታውቋል

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
“የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ማንሳት ሕልሜ ነበር፤ ይህንንም ከፋሲል ከነማ ጋር በማሳካቴ የማላውቀው አይነት የደስታ ስሜት ተሰምቶኛል” ሱራፌል ዳኛቸው /ፋሲል ከነማ/
የ2010 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/ ይከታተሉ
ሽመክት ጉግሳ የውበቱ ኣባተ ሁለተኛ ፈራሚ ሆኗል
ባህርዳር ከነማ ከአማካዩ ሚካኤል ዳኛቸው ጋር ተለያየ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?