By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ስድስት ዋና አርቢትሮች ሚኒማ ባለማሟላታቸው ወደቁ….
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር

ስድስት ዋና አርቢትሮች ሚኒማ ባለማሟላታቸው ወደቁ….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 weeks ago
Share
SHARE

ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ ዛሬ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ባደረገው የአካል ብቃት ምዘና 6 ዋና ዳኞች መውደቃቸው ተሰማ።

ከ24 ዋና ዳኞች ሠሃል 18ቱ የአካል ብቃት ፈተናውን ያለፉ ሲሆን ኢንተርናሽናል አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩን ጨምሮ አምስቱ ፌዴራሎች ተፈሪ አለባቸው ፣ ተሳልኝ ለማ፣ ሄኖክ አክሊሉ ፣ አዳነ ወርቁና ሀብታሙ መንግስቴ ማሟላት ያለባቸውን 18.2 የሚለውን ሚኒማ ባለማሟላታቸው ከሁለተኛው ዙር የፕሪሚየር ሊግ ውድድር ዳኝነት ምደባ ውጪ መሆናቸውን የደረሰን መረጃ ያስረዳል።

ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ ሙሉ መረጃውን በቅርብ ኚዜ ውሰጥ እንደሚያወጣና ለፕሪሚየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር ውድድር ኮሚቴ ዝርዝሩን እንደሚልክ ይጠበቃል።

ፕሪሚየር ሊጉ በአዳማና ሀዋሳ በሚቀጥለው ሁለተኛ ዙር ውድድር ለዋንጫ እና ላለመውረድ የሚደረግ በመሆኑ ከዳኝነት ጥራት ጋር ተያይዞ ጠንካራ አቋም በመያዝ ውድድሩ ያማረ እንዲሆን ከፌዴሬሽኑ ጋር በጥምረት በመሰራት የበኩሉን ጥረት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ወላይታ ድቻ ሁለት ወጣት አሰናብቶ ሁለት ዜጋ ተጫዋች አስፈረመ
Next Article ሸገር ከተማ ከአንድ ተጫዋች ጋር ሲለያይ ዮሴፍ ታረቀኝን ተክቷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችፋሲል ከተማThe BiG Interviewቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

“ምንም የማይወጣልኝ ልቅም ያልኩ ቆንጆ ነኝ”አምሳሉ ጥላሁን /ፋሲል ከነማ/

Yishak belay By Yishak belay 5 years ago
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ29ኛ ሳምንት የምድብ -ሀ የጨዋታ መርሃ ግብር ውጤቶች
ቡናማዎቹ ጨዋታቸዉን ያለ ደጋፊ ያደርጋሉ !!
“ያለፉትን ሁለት አመታት የምናካክስበት አመት 2ዐ12 ይመስለኛል” ጋዲሳ መብራቴ/ቅዱስ ጊዮርጊስ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?