ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሪነቱን አጠናክሯል የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት በአበበ ቢቂላ ስታድየም ተደርገዋል። በቀዳማዊ የዕለቱ ጨዋታ...
ለብሔራዊ ቡድን ከመቋረጡ በፊት ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች የተደረጉበት የሊጉ ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን ሲያሳካ መቐለ እና ወላይታ ድቻ ነጥብ ተጋርተዋል። ወላይታ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ወሳኝ ድል ሲያሳካ ሸገር ከተማ እና ባህርዳር ከተማ በተመሳሳይ ሲያሸንፉ ፋሲል ከነማ እና መቻል ያለ...
ሀዋሳ ከተማ የሊጉን መሪ መከተሉን ሲቀጥል አርባምንጭ ከተማ ነጥቡን ያሳደገበትን ጣፋጭ ውጤት አግኝቷል። በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ስታዲየም ላይ ከመሪው ሲዳማ ቡና ዝቅ...
በአዳማ እና ሀዋሳ በተደረጉ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቸኛው የዕለቱ አሸናፊ ሲሆን ቀሪ ሦስት መርሀ ግብሮች ነጥብ በመጋራት ተቋጭተዋል። ምድገነት ሽረን ከፋሲል ከነማ...
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን ሲረታ ሸገር ከተማ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክም ተጋጣሚዎቻቸውን ረተዋል። መቻልን ከወልዋሎ ያገናኘው ቀዳሚው የዕለቱ ጨዋታ ያለ ጎል የተደመደመ...
በሳምንቱ የማሳረጊያ ቀን በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ድሬዳዋ መቐለን 2ለ1 ሲረታ የሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ከተማ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል። ድሬዳዋ ከተማ ከወራጅ ቀጠናው ከፍ...
ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያሰፋ ኢትዮጵያ ቡና እና ኤሌክትሪክ በበኩላቸው ወሳኝ ውጤትን አስመዝግበዋል። አዳማ ላይ የሊጉን መሪነት ሲዳማ ቡናን ብዙም ከላይ ካሉት ያልራቀውን...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident