በኢትዮጵያ ዋንጫ የአራተኛ ቀን መርሀግብር የፕሪምየር ሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ወደ ግማሽ ፍፃሜው ነገሌ አርሲን በመርታት ማለፉን አረጋግጧል። በአዲስ አበባ ስታዲየም ሁለቱን የፕሪምየር...
በአዳማ እና ሀዋሳ በተደረጉ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቸኛው የዕለቱ አሸናፊ ሲሆን ቀሪ ሦስት መርሀ ግብሮች ነጥብ በመጋራት ተቋጭተዋል። ምድገነት ሽረን ከፋሲል ከነማ...
ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር የተለያየው ፈጣኑ የመስመር አጥቂ ማረፊያው ታውቋል። በሰሞኑ ዘገባዬ ኪቲካ ጀማ በመቐለ 70 እንደርታ የሁለት ደመወዝ አልተከፈለኝም በሚል ለኢትዮጵያ እግር...
በአዳማ የተደረጉ ጨዋታዎች በመሸነፍ ሲቋጩ የሀዋሳ ጨዋታዎች በበኩላቸው በአቻ ውጤት ተቋጭተዋል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0 - 2 መቻል በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሜዳ...
በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ በጎል የጎመራው የሸገር እና አዳማ ጨዋታ 3ለ3 በሆነ የአቻ ውጤት ሲቋጭ መቻል ከ መቐለ ያለ ጎል ድቻ እና ቡናማዎቹ...
አዳማ እና ሀዋሳ ላይ በተደረጉ አራት የሊጉ ጨዋታዎች ነጥብ በመጋራት ሲጠናቀቁ መሪዎቹ ሦስቱም ማሸነፍ አልቻሉም። ሀዋሳ ከተማ 1 - 1 ድሬዳዋ ከተማ አዳማ...
በፕሪምየር ሊጉ የመጀመሪያው አመት ቆይታው ክስተት የሆነውን ቡድን ያሳየን አሰልጣኝ ቱሉ ደስታ (በረከት) ማነው ? ተወልዶ ያደገው አዳሚ ቱሉ በምትባል ከዝዋይ (ባቱ ከተማ)...
ነገሌ አርሲ ማስገረሙን ሲቀጥል ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን መርሀግብር መሪው ሲዳማ ቡና ነጥብ ሲጥል የከቤ ብዙነህ ምትሀት ለነገሌ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident