የቅዱስ ጊዮርጊሱ የአብስራ ተስፋዬ ስለ ዘንድሮው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ተሳትፎአቸውና ስለራሱ ይናገራል፤ የአብስራ ምን ብሎ ይሆን? ተጨዋቹን ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ አናግሮት የሰጠው ምላሽ...
በሲዳማ ክልል ሀለታ ጩኮ ነው ተወልዶ ያደገው፤ ወጣት ሲሆን በዋናው ስሙ መጠሪያ ደግሞ ይገዙ ቦጋለ ይባላል። በቅፅል ስሙ ደግሞ "ባ" ተብሎ ይጠራል። ቤትኪንግ...
መከላከያ በአሰልጣኝ ዩሃንስ ሳህሌና በረዳቱ ዮርዳኖስ አባይ እየተመራ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊጉን ዳግም ሊቀላቀል ችሏል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ይህ ትልቅ ስም ያለው...
እውቁን የቀድሞ የሀገር ባለውለተኛና ድንቅ የአጥቂ ስፍራ ተጨዋችን አሰግድ ተስፋዬን/ጂሪየስ/ የአራተኛ ዓመት ህልፈትን አስመልክቶ በ8 ክለቦች መካከል ሲካሄድ የቆየው የመታሰቢያ እግር ኳስ ውድድር...
"የፕሪምየር ሊጉ ሻምፒዮና ለመሆን እንደ ፋሲል ከነማ ለሁሉም ቡድን እኩል ግምት ልሰጥ ይገባል" "ለወላይታ ድቻ ብቻ ሳይሆን ለተመረጥኩበት የብሄራዊ ቡድንም ምርጥ ግልጋሎቴን ልሰጥ...
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የአጥቂ ስፍራ ተጨዋች የሆነው አቡበከር ናስር ዛሬ ምሽት በነበረው የስካይ ላይት ሆቴል የሽልማት አሰጣጥ ፕሮግራም ላይ የክለቡ አጋርና ስፖንሰር...
“ጠንካራ ነን፤ በ10 ዓመታት ጊዜ ውስጥም የአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮና የመሆን እቅድ አለን” “ጉዳት ሲደርስብኝ ከኳስ የምለይ መስሎኝ ሰግቼ ነበር”ሰኢድ ሀሰን/ፋሲል ከነማ/ በቤትኪንግ ፕሪምየር...
"ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኳስ እንቅስቃሴም ሆነ በውጤት ምርጡንና የተሻለውን ቡና እየተመለከትን ነው" "ለኢትዮጵያ ቡና መጫወት እድለኝነትን ይጠይቃል፤ በኢንተርናሽናል የውድድር መድረክ ላይም ቡናን ማየት...
ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊጉ የአራት ሳምንታት የጨዋታ ጊዜያቶች ቢቀሩትም ኢትዮጵያ ቡና ከወላይታ ድቻ ጋር ያከናወነውን ግጥሚያ በአቻ ውጤት ማጠናቀቁን ተከትሎ ፋሲል ከነማ ሊጉ ሳይጠናቀቅ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident