ከሰኔ ሀያ ስድስት ጀምሮ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የዘንድሮው የውድድር ዓመት ሴካፋ ከ 23 ዓመታ በታች ተጫዋቾች ብቻ እንደሚሳተፉበት ይታወቃል ። ከ ሰኔ 26...
በዘንድሮው የውድድር ዓመት የቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የትግራይ ሶስቱ ክለቦች መሳተፋቸው እውን ከሆነ መውረዳቸውን ያረጋገጡት የጅማ አባ ጅፋር እግር ኳስ ክለብ ተጫዋቾች...
ካፍ አሁን ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት ዋልያዎቹ የሚሳተፉበት የካሜሩን የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ድልድል በተቋሙ ጥያቄ መሰረት ከኮቪድ -19 ወረርሽኝ ጋር በተያያዙ ምክንያቶች ለሌላ...
በ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ደምቆ በመውጣት የሊጉን ከፍተኛ ግብ አግቢነት ሪከርድ በ ሀያ ዘጠኝ ጎሎች የሰበረው አቡበከር ናስር...
ያለፉት ዓመታት የ ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ግብ ሲጠብቅ የቆየው ፓትሪክ ማታሲ የመኪና አደጋ እንደ ደረሰበት የተለያዩ የአፍሪካ መገናኛ ብዙሀን እየዘገቡ ይገኛሉ...
የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ዛሬ በሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች እንደሚጠናቀቁ የሚታወቅ ነው ። ተጫዋቾች በቀጣይ ለበርካታ ቀናት ወይም ወራት ከሜዳ መራቃቸውን ተከትሎ...
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ሰኞ ግንቦት 16 2013 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች) ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን...
"ይህ ዋንጫ ለእኔ ሳይሆን ለባለቤቴ ነው የሚገባው "ደጋፊ ገብቶ ጃኖ ማልያችንን ለብሰው ደጋፊዎችን ማየት ለእኛ ትልቅ ክብር እና ደስታ ነው" "አቡበከር ናስር በድጋሚ...
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ረቡዕ ግንቦት 11 2013 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች) ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident