መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአፍሪካ ዋንጫ ምድብ ድልድል ተራዘመ !
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

የአፍሪካ ዋንጫ ምድብ ድልድል ተራዘመ !

አጋራ
አጋራ

ካፍ አሁን ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት ዋልያዎቹ የሚሳተፉበት የካሜሩን የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ድልድል በተቋሙ ጥያቄ መሰረት ከኮቪድ -19 ወረርሽኝ ጋር በተያያዙ ምክንያቶች ለሌላ ጊዜ ማስተላለፉን አሳውቋል ፡፡

ከዚህ ቀደም የእጣ ማውጣት ስነ- ስርዓቱ ሰኔ 18 እንደሚካሄድ ቢጠበቅም ወደፊት  ካፍ አዲሱን ቀን እንደሚያሳውቅ ይፋ አድርጓል ፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...