መነሻ ገጽ Uncategorized ሀይለየሱስ ባዘዘው ከዳኝነት አለም ራሳቸውን አገለሉ
Uncategorized

ሀይለየሱስ ባዘዘው ከዳኝነት አለም ራሳቸውን አገለሉ

አጋራ
አጋራ

ሀያ አምስት አመታቶችን በዳኝነት ያገለገሉት ዶ/ር ሀይለየሱስ ባዘዘው ከዳኝነት አለም በይፋ ማቆማቸውን አሳውቀዋል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ የዳኝነት ታሪክ ውስጥ ከፊት ከሚጠሩ ዳኞች መካከል መሆን የቻሉት በኢንተርናሽናል ዳኝነት በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ ሀያ አምስት አመታቶችን ያገለገሉት የቀድሞው ኢንተርናሽናል ዳኛ ዶ/ር ሀይለየሱስ ባዘዘው ከዳኝነት አለም በይፋ ማቆማቸውን አሳውቀዋል።

ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ጋር ከረር ባለ ፀብ ውስጥ ይገኙ የነበሩት እና በዳኝነት እንዳይሰሩ መደረጋቸውን ሲቃወሙ የሰነበቱት የባህርዳር ዩኒቨርስቲ መምህሩ እና የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዳኛው በቀጣይ አዳዲስ ዳኞችን ማብቃት ላይ የነበራቸውን ልምድ ተጠቅመው መስራት እንደሚፈልጉ መናገርም ችለዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

FIFA temporarily lifts transfer ban on St. George

Saint George's has had its transfer ban imposed by FIFA temporarily lifted...

Uncategorized

29ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ዳግም ወንድሙ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ክለቡ ከ መቐለ 70 እንደርታ...

Uncategorized

ወልዋሎ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ማለፉን አረጋገጠ

በኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ወልዋሎ ዓ/ት ዩኒቨርስቲ በመለያ ምት...

Uncategorized

በኢትዮጵያ ዋንጫ መቐለ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ተሻግሯል

በኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ የከፍተኛ ሊጉን...