መነሻ ገጽ Uncategorized የኢትዮጵያ እድሜያቸው ከ20 ዓመት በታች /U-20/ ወንዶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን
Uncategorized

የኢትዮጵያ እድሜያቸው ከ20 ዓመት በታች /U-20/ ወንዶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ እድሜያቸው ከ20 ዓመት በታች /U-20/ ወንዶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ግንቦት 29 ቀን 2008 ከማሊ አቻው ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ ትናንት ግንቦት 28/2008 ወደ ቦታው ተጉዞ ማረፊያውን ኮሎምቦስ ሆቴል አድርጎል።
ማምሻውን በማማኮ ከተማ ልምምዱን በማድረግ ዛሬ ቀን የነፃነት ታጋይ በነበሩት ስም በተሰየመው ማዲቦ ኬይታ ብሔራዊ ስታዲየም በአገሪቱ ሰዓት አቆጣጠር 11:00 ሰዓት ሲሆን በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ በ2:00 ሰዓት ጨዋታውን ያካሂዳል።

ድል ለብሔራዊ ቡድናችን::

00099009765456678976564

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...