By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ተከታታይ ድላቸዉን አስመዝግበዋል !
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሲዳማ ቡናቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ተከታታይ ድላቸዉን አስመዝግበዋል !

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 1 year ago
Share
SHARE

 

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር የሶስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለተኛ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲዳማ ቡናን 5ለ1 በሆነ ዉጤት አሸንፏል።

በቅርቡ ህይወታቸው ላለፈዉ ታላቁ የስፖርት ሰዉ ፍቅሩ ኪዳኔ የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ በጀመረው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ከሁለት ጨዋታዎች አንድ ነጥብ ብቻ ማሳካት የቻሉት ሲዳማ ቡናዎች ጥንቃቄ የተሞላበትን የጨዋታ ሂደት ሲከተሉ ሲስተዋል በተቃራኒው ፈረሰኞቹ በተሻለ የኳስ ቁጥጥር እና በመስመር ላይ በሚገኙ ኳሶች ግብ ለማስቆጠር ሲጥሩ በዚህም በጨዋታው የመጀመሪያ ደቂቃ ላይ ግብ ማስቆጠር ችለዋል።

በዚህም በ10ኛዉ ደቂቃ ላይ የተገኘዉን ቅታት ምት በረከት ወልዴ በቀጥታ ወደ ግብነት ቀይሮ ፈረሰኞቹን መሪ ማድረግ ችሏል። ከግቧ መቆጠር በኋላ የጨዋታውን ሂደት በይበልጥ የተቆጣጠሩት ፈረሰኞቹ በ17ኛዉ ደቂቃ ላይ ሁለተኛ ግብ አስቆጥረዋል። በዚህም ሰለሞን ሀብቴ ቢኒያም በላይ ላይ የሰራዉን ጥፋት ተከትሎ የተገኘዉን ፍፁም ቅጣት ምት ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ ማስቆጠር ችሏል።

- ማሰታውቂያ -

ገና በጨዋታው የመጀመሪያዉ ደቂቃ ላይ ሁለት ግቦችን ያስተናገዱት ሲዳማዎች በጥቂቱም ቢሆን ወደ ጨዋታዉ ተመልሰዉ ጥሩ የግ ዕድሎችን መፍጠር ችለዋል። በ33ኛዉ ደቂቃ ላይም ምኞት ደበበ ይገዙ ላይ በሰራዉ ጥፋት የተገኘዉን የፍፁም ቅጣት ምት ራሱ ይገዙ አስቆጥሮ ክለቡን ወደ ጨዋታዉ አስችሏል።

ነገር ግን ፈረሰኞቹ በድጋሚ በአጋማሹ ላይ ሶስተኛ ግብ ማስቆጠር ችለዋል በዚህም አማካዩ ዳዊት ተፈራ ያቀበለዉን ኳስ ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ ወደ ግብነት ቀይሮ የክለቡን የግብ መጠን ወደ ሶስት ከፍ ማድረግ ሲችል ፤ በድጋሚ አጥቂዉ የተገኘዉን ፍፁም ቅጣት ምት ወደ ግብነት ቀይሮ በአጋማሹ ሀትሪክ መስራት ችሏል።

ከዕረፍት መልስ የተረጋጋ የጨዋታ መንገድን በመከተል ያለ ምንም ስጋት ወደ ተቃራኒ የግብ ክልል ሲደርሱ የነበሩት ፈረሰኞቹ በ65ኛዉ ደቂቃ ላይ አምስተኛ ግባቸዉን አስቆጥረዋል። በዚህም ከግራ መስመር በኩል ያሻገረለትን ኳስ አማኑኤል ገ/ሚካኤል በማስቆጠር የክለቡን የግብ መጠን ወደ አምስት ከፍ ማድረግ ችሏል። በዚህም የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ በፈረሰኞቹ 5ለ1 አሸናፊነት ተጠናቋል።

You Might Also Like

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

አሰልጣኝ ስዩም ከበደ እና ሲዳማ ቡና ተለያይተዋል።

ሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ስዩም ከበደና ምክትላቸውን አገደ…

ቅዱስ ጊዮርጊስና  ዊነር ቤቲንግ  በከፍተኛ የስፖንሰርሺፕ በታጀበ ክፍያ ተጣመሩ…

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ |ወላይታ ድቻ እና ኢትዮ ኤሌትሪክ ጨዋታቸዉን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !
Next Article ሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ ወደ ሀዋሳ እንዲመለስ አዘዘ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሪፖርትባህርዳር ከተማኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሪፖርት | ባህርዳር ከተማ አሁንም በሜዳው ሀያል መሆኑን አሳይቷል።

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 4 years ago
ዋልያዎቹ ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎችን እንደሚያርጉ ታዉቋል !!
አሚን ነስሩ መቐለ ከተማን ተቀላቀለ
​በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በመጨረሻው 30ኛ ሳምንት በሜዳው አዳማ ከተማን ያስተናገደው ጅማ አባጅፋር 5-0 በማሸነፍ በመጣ ዓመት የፕሪሚየርሊጉ አሸናፊ ሆኗል። 
የሴካፋ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች ተራዝመዋል !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?