By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ደረጄ ተስፋዬ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር መለያየቱ ይፋ ሆነ…..
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስሰበር ዜና

አሰልጣኝ ደረጄ ተስፋዬ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር መለያየቱ ይፋ ሆነ…..

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 1 year ago
Share
SHARE

ፈረሰኞቹን በምክትል አሰልጣኝነት ሲመራ የነበረው አሰልጣኘ ደረጄ ተስፋዬ /አንገቴ/ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር መለያየቱ ተሰማ።

አሰልጣኝ ደረጄ ከ8 አመት በላይ የክለቡ ቆይታው ከ17 አመትና ከ20 አመት በታች ቡድኖችን በዋና አሰልጣኝነት ዋናውን ቡድን ደግሞ በምክትልና በዋና አሰልጣኝነት መርቷል።

አምና በነበረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየርር ሊግ አብዛኛው ጨዋታን በምክትልነት ከሰራ በኋ የመጨረሻዎቹን የሊግ ግጥሚያዎች ፈረሰኞችን በዋና አሰልጣኝነት መርቷል። አሰልጣኙ ከሰምኑ በግል ምክንያት መቀጠል እንደማይችል በመግለጽ
ከስራው ለመልቀቅ ያቀበው ጥያቄ በክለቡ አመራሮች ተቀባይነት አግኝቶ መለያየታቸው ከታማኝ ምንጭ የተገኘ መረጃ ያስረዳል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article “ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪኩን ያሳመረለት ተጫዋች ነኝ” “የቤት ልጅ ነው በሚል ሀሳብ ሁሉም ተጫዋቾች ከሚከፈላቸው ያነሰ ገንዘብ ነበር የሚከፈለኝ” “ከውል ውጩ የሚገቡልኝን ቃሎች ተደርገውልኝ አያውቁም” ናትናኤል ዘለቀ
Next Article “በ2017 የውድድር ዘመን ሻምፒዮን እና ወራጅ ክለቦች መኖር የለባቸውም በሚል አንዳንድ ክለቦች ጠይቀዋል።” “በ25 ተጫዋቾች ላይ ማጣራት እያደረግን ነው።” መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ ፦ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorizedየኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ

​የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 4ኛ ሳምንት ውጤት

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ጨዋታ በቀጥታ /LIVESCORE/
“በአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ስራ ብቻ ለአፍሪካ ዋንጫ ካለፍን ለምን ደጋግሞ አላሳለፈንም?”አቶ ጌታሁን ገ/ጊዮርጊስ /ፋርማሲስቱና የእግር ኳሱ ኤክስፐርት/
ኢትዮጵያ ቡና ከተከታታይ ሽንፈቶች በኃላ ወደ እሸናፊነት ተመልሷል
ሊግ ኩባንያው በፈረሰኞቹ ክስ ዙሪያ ዛሬ ውሳኔ ይሰጣል….
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?