By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ፈረሰኞቹ ንግድ ባንክን ሲረቱ ድሬዳዋ ከተማ እና ስሁል ሽረ ያለመሸነፍ ጉዟቸውን አስቀጥለዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግቅዱስ ጊዮርጊስድሬዳዋ ከተማኢትዮጵያ ንግድ ባንክስሁል ሽረየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ ንግድ ባንክን ሲረቱ ድሬዳዋ ከተማ እና ስሁል ሽረ ያለመሸነፍ ጉዟቸውን አስቀጥለዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች መካከል ተጠባቂ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ የ3 – 2 አሸናፊነት ተጠናቋል።

ምሽት 1:00 ጀምሮ በተደረገው እና በከፍተኛ ትኩረት የተጠበቀው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በርካታ ክስተቶችን አስተናግዶ እና 5 ግቦች ተቆጥርውበት ተጠናቋል።

በጨዋታው አስቀድመው በግብ መሪ የሆኑት ፈረሰኞቹ ሲሆኑ ተገኑ ተሾመ በ25ኛው ደቂቃ ላይ ከግራ መስመር የተነሳውን ኳስ ተጠቅሞ ቡድኑን መሪ አድርጓል።

የመጀመሪያው አጋማሽ ሊጠናቀቅ ተቃርቦ በተጨማሪ ደቂቃዎች ላይ ሳለ ግን የአምና ሻምፒዮኖቹ በፍፁም ቅጣት ምት ግብ አስቆጥረዋል። ግቡን ያስቆጠረው የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች አዲስ ግደይ ነው።

- ማሰታውቂያ -

በሁለተኛው አጋማሽ የአሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ ቡድን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ መሪነት የመጣበትን ግብ በ54ኛ ደቂቃ ላይ አግኝቷል።

ንግድ ባንኮች የቅዱስ ጊዮርጊስ የጨዋታ እንቅስቃሴ በማቋረጥ ያገኙትን ኳስ በፈጣን ቅብብል ያገኘው ኪቲካ በሳጥን ውስጥ ሆኖ ኳስ እና መረብን አገናኝቷል።

የንግድ ባንክ መሪነት ግን ከሶስት ደቂቃዎች በላይ መዝለቅ የቻለ አልነበረም። በ57ኛው ደቂቃ ላይ አማኑኤል ኤርቦ ከፍፁም ጥላሁን የደረሰውን ኳስ ግብ ጠባቂው ፍሬው ጌታሁን በማለፍ ጭምር ኳስ እና መረብን አገናኝቷል።

መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሊጠናቀቅ ስምንት ያህል ደቂቃዎች በቀሩበት ጊዜ ፈረሰኞቹ ዳግም መሪ እንዲሁም አሸናፊ የሆኑበትን ግብ አስቆጥረዋል። በፈጣን መልሶ ማጥቃት ከራሳቸው የሜዳ ክፍል ተነስተው በተጋጣሚ የሜዳ ክፍል የገቡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በፍፁም ጥላሁን አማካኝነት የጨዋታውን 3ኛ ግብ ከመረብ አሳርፈዋል።

በርካታ ጉሽሚያዎች ከታዩበት የመጨረሻ ደቂቃዎች በኋላም ቅዱስ ጊዮርጊስ በ3 – 2 ውጤት ሶስት ነጥቡን ወስዷል።

በቀጣይ ሳምንት መርሐግብር በመጪው ጥቅምት 14 ሀሙስ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከፋሲል ከነማ እንዲሁም ጥቅምት 16 ቅዳሜ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ መድኅን ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።

ከዚህ ጨዋታ አስቀድሞ ከቀን 10:00 ጀምሮ የተደረገው የስሁል ሽረ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ ባለመሸናነፍ ተጠናቋል።

በ1 – 1 ውጤት ፍፃሜውን ባገኘው ጨዋታ ቻርለስ ሙሴጌ በ21ኛው ደቂቃ ላይ የይታገሱ እንዳለውን ቡድን መሪ አድርጓል።

ቻርለስ ሙሴጌ ግቡንም ተከትሎ በውድድር ዓመቱ ያስቆጠራቸውን የግብ ብዛቶች አራት ማድረስ ችሏል።

በሁለተኛው አጋማሸ 54ኛ ደቂቃ ላይ ደግሞ የስሁል ሽረው ብርሀኑ አዳሙ ግብ አስቆጥሮ ቡድኑን ከጨዋታው አንድ ነጥብ እንዲያሳካ አስችሏል።

በአምስተኛው ሳምንት ጨዋታዎች በመጪው ጥቅምት 14 ሀሙስ ድሬዳዋ ከተማ ከመቀሌ 70 እንደርታ እንዲሁም ጥቅምት 17 እሁድ ስሁል ሽረ ከወላይታ ድቻ ያገናኛሉ።

የሊጉ መርሐግብር በነገው ዕለትም ሲቀጥል 10:00 ላይ ወላይታ ድቻ ከኢትዮጵያ ቡና እንዲሁም ምሽት 1:00 ላይ አዳማ ከተማ ከፋሲል ከነማ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አማኑኤል ገብረሚካኤል ወደ ጨዋታ ለመመለስ ተቃርቧል
Next Article ካፍ ለአባል ሀገራት እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች የሚያከፋፍለውን ዓመታዊ የገንዘብ ድጋፍ አሳደገ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሲዳማ ቡና

ፈቱዲን ጀማል ከደቂቃዎች በፊት ለሲዳማ ቡና ፈረመ

Yishak belay By Yishak belay 6 years ago
አዳማ ከተማ ደመወዝ ይከፈለን በሚሉ ተጨዋቾች ተወጥሯል
አርባምንጭ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም ከጫፍ ደርሷል
አዳማ ከተማ አምስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ጌታነህ ከበደ /ሰበሮም/ ከሰበታ ከተማ ጋር ተስማማ…
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?