By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ካፍ ለአባል ሀገራት እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች የሚያከፋፍለውን ዓመታዊ የገንዘብ ድጋፍ አሳደገ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችካፍ

ካፍ ለአባል ሀገራት እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች የሚያከፋፍለውን ዓመታዊ የገንዘብ ድጋፍ አሳደገ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

46ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል ከትናንት ጀምሮ በተለያዩ መድረኮች በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በትናንትናው ዕለት ስድስቱም የክፍለ አህጉር የዞን ፌዴሬሽኖች ፕሬዚዳንት ዶ/ር ፓትሪስ ሞትሴፔ በተገኙበት ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም ካፍ ለአባል ሀገራት ፌዴሬሽኖች የሚያከፋፍለውን ዓመታዊ የገንዘብ ድጋፍ ከዚህ ቀደም ከነበረው በ150 ሺህ ዶላር ከፍ ማድረጉ ታውቋል።

ከዚህ ቀደም ይሰጥ የነበረው 250 ሺህ ዶላር ሲሆን በአዲሱ ማሻሻያ የአባል ሀገራት እግርኳስ ፌዴሬሽኖች በዓመት 400 ሺህ ዶላር ይከፋፈላሉ።

- ማሰታውቂያ -

በተጨማሪም የየክፍለ አህጉሩ የዞን ፌዴሬሽኖችም ከዚህ ቀደም ያገኙት ከነበረው 450 ሺህ ዶላር የ300 ሺህ ዶላር ጭማሪ በማድረግ 750 ሺህ ዶላር እንደሚሰጥ ይፋ አድርጓል።

ካፍ በተለይም በቀጣይ በትኩረት የሚሰራባቸውን ስምንት የሚደርሱ የትኩረት አቅጣጫዎች አያይዞ ይፋ አድርጓል።

ከፌዴሬሽኖች ፣ መንግስታት እና የግል ሴክተር ጋር ያለውን ግንኙነት ማጠናከር ፤ የተሻለ የአስተዳደር ስርዓት እና ተጠያቂነት ፤ ቀጣይነት ያለው ስርዓት መዘርጋት እንዲሁም የቫር አካዳሚዎችን መገንባት ተጠቅሰዋል።

በተጨማሪም በትምህርት እና ስልጠና የአቅም ግንባታ ስራዎችን መስራት ፤ በትምህርት ቤቶች ውድድር ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ ፤ የእግርኳስ ልማት ስራዎች በገንዘብ መደገፍ እና በሴት አሰልጣኞች ላይ በንቃት ለመስራት ማቀዱን ገልጿል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ፈረሰኞቹ ንግድ ባንክን ሲረቱ ድሬዳዋ ከተማ እና ስሁል ሽረ ያለመሸነፍ ጉዟቸውን አስቀጥለዋል
Next Article የጦና ንቦቹ ወደ ድል ሲመለሱ አዳማ ከተማ እና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያይተዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች

ኤልያስ ማሞ ሻምፒዮኖቹን ጅማ ኣባጅፋር ተቀላቀለ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
“አሰልጣኞች የሚፈልጓቸውን ተጨዋቾች በዲ.ኤስ.ቲቪ አይተው እንጂ ሰው ጠይቀው የሚያስፈርሙበት ጊዜ ያለፈ ይመስለኛል” ፈቱዲን ጀማል
ኳታር 2022| የጋና አለም ዋንጫ ታሪክ ዳሰሳ
የኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን በፕሪምየርሊጉ ጥሩ ስፖርታዊ ጭዋነት ላሳየው ክለብ የምስክር ወረቀት ሸልሟል።
ሽረ ፣ ወልዋሎ ፣ ሀድያ እና አርባምንጭ ድል ቀንቷቸዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?