By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: መቀሌ 70 እንደርታ ከ ድሬዳዋ ከተማ ቁጥራዊ መረጃዎች
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ድሬዳዋ ከተማቁጥሮችቅድመ ዳሰሳመቐለ 70 እንደርታየጨዋታ ቅድመ-ዕይታዜናዎች

መቀሌ 70 እንደርታ ከ ድሬዳዋ ከተማ ቁጥራዊ መረጃዎች

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

መቀሌ 70 እንደርታ ከድሬዳዋ ከተማ

መቀሌ 70 እንደርታ

አራተኛ የአመት የፕሪሚየር ሊግ ተሳትፎውን በማድረግ ላይ ያለው ቡድኑ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ያስመዘገበው አምስት ነጥብ ከሶስቱ አመታት ዝቅተኛው ነው

በፕሪሚየር ሊጉ አስቀድሞ ግብ ባስቆጠረባቸው ጨዋታዎች ሽንፈት ያስተናገደው አንድ ጊዜ ብቻ ነው(በ2010 የውድድር ዘመን 28ኛ ሳምንት በሲዳማ ቡና 2 – 1)

- ማሰታውቂያ -

በሊግ ታሪኩ በ1 – 1 ውጤት ከተለያየባቸው ስድስት ጨዋታዎች ቀጥሎ ባደረጋቸው ጨዋታዎች ሽንፈት ያስተናገደው አንድ ጊዜ ብቻ ነው

በውድድር አመቱ አራት ጨዋታዎችን ካደረጉ ክለቦች መካከል ከኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ባህርዳር ከተማ ጋር ዝቅተኛ ግብ ያስቆጠረው ቡድን ነው(3 ግቦች)

በሊጉ ባደረጋቸው የአምስተኛ ሳምንት ሶስት ጨዋታዎች በአንድ አሸንፎ ፣ በአንድ አቻ ሲለያይ በአንዱ ተሸንፏል

በፕሪሚየር ሊጉ ያስቆጠራቸውን የግብ ብዛቶች 100 ለማድረስ 5 ግቦች ይቀሩታል (95 ግቦች)

ድሬዳዋ ከተማ
በፕሪሚየር ሊግ ታሪኩ በመጀመሪያ ሶስት ጨዋታዎች ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል (7 ነጥቦች)

በፕሪሚየር ሊጉ በመጀመሪያ ሶስት ጨዋታዎች ሽንፈት ያላስተናገደው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው

የዛሬው ጨዋታ 360ኛ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታው ነው

ባለፉት ስድስት ተከታታይ ጨዋታዎች ላይ ግብ ያስተናገደ ሲሆን ይህም በ2015 የውድድር ዘመን የመጀመሪያ 15 ተከታታይ ጨዋታዎች ላይ ግብ ካስተናገደበት በኋላ ከፍተኛው ነው

ባለፉት ሰባት የውድድር አመታት የዓመቱ አራተኛ ጨዋታዎች በሁለቱ ብቻ ሲያሸንፍ ሁለቱም ጅማ አባጅፋርን ነው

ቻርለስ ሙሴጌ ለድሬደዋ ከተማ በሊጉ 60ኛ ጨዋታውን ያደርጋል

እርስ በርስ
በሊጉ ከዚህ ቀደም በአምስት ጨዋታዎች ተገናኝዋል
መቀሌ 70 እንደርታ በሶስቱ ሲያሸንፍ በሁለቱ ድሬዳዋ ከተማ አሸንፏል
በነዚህ ጨዋታዎች መቀሌ 70 እንደርታ ስድስት ግቦችን ሲያስቆጥር ድሬዳዋ ከተማ አራት ግቦችን አስቆጥሯል
በመጨረሻው የእርስ በርስ ግንኙነተቻው ድሬዳዋ ከተማ 1 – 0 አሸንፏል

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአምስት አመታት ውስጥ ዝቅተኛው የፊፋ ወርሐዊ ደረጃ ተሰጠው
Next Article የክለቦች ክፍያ አስተዳደር ስርዓት መመሪያን ባለመተግበር በአራት ክለቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

​<<ለሻምፒዮናነት ያ ካልተሳካ የደረጃ ተፎካካሪ ለመሆን ነውእየተጫወትን ያለነው>>አዲስ ግደይ /ሲዳማ ቡና/

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
የጨዋታ ዘገባ | በሊጉ መሪዎች መካከል የተደረገው ጨዋታ ግብ ሳያስተናግድ ተጠናቋል
የሀድያ ሆሳዕና ደጋፊዎች የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግብር ጆሀንስበርግ ላይ አደረጉ….
የደደቢት ተጨዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል
ኢትዮጵያ ቡና በድል ጉዞዉ ሲቀጥል ፤ መቻልም ሲዳማ ቡናን በሰፊ የግብ ልዩነት ማሸነፍ ችሏል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?