የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

- ዳግም ወንድሙ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ክለቡ ከ መቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ29ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+3ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል። - ሄኖክ አርፊጮ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ክለቡ ከ መቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ29ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ
በ 90+6 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል። - ናትናኤል ፍሬው (ኢትዮጵያ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ፡፡
- ኢትዮጵያ ቡና-ምድረ ገነት ሽረ
- ኢትዮጵያ ቡና-ሃዋሳ ከተማ
- ኢትዮጵያ ቡና-ባህርዳር ከተማ
- ኢትዮጵያ ቡና-አዳማ ከተማ
- ኢትዮጵያ ቡና-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ብሩክ ብፁአምላክ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።
- ሲዳማ ቡና-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ኢትዮጵያ መድን
- ሽገር ከተማ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- አርባምንጭ ከተማ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ሀብታሙ ተከስተ (ፋሲል ከነማ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል።
- ፋሲል ከነማ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ፋሲል ከነማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ሲዳማ ቡና-ፋሲል ከነማ
- ፋሲል ከነማ-ሃዋሳ ከተማ
- ነገሌ አርሲ-ፋሲል ከነማ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ደስታ ዋሚሾ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።
- አዳማ ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ሀዲያ ሆሳዕና-ሲዳማ ቡና
- ሀዲያ ሆሳዕና-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ፋሲል ከነማ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ሀዲያ ሆሳዕና-መቐለ 70 እንደርታ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- አብዱ ሞሐመድ (ኢትዮጵያ መድን) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።
- ባህርዳር ከተማ-ኢትዮጵያ መድን
- ምድረ ገነት ሽረ -ኢትዮጵያ መድን
- ኢትዮጵያ መድን ሀዲያ ሆሳዕና
- ኢትዮጵያ መድን -ኢትዮጵያ ቡና
- ኢትዮጵያ መድን -ሃዋሳ ከተማ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- አማኑኤል ኤርቦ (ኢትዮጵያ መድን) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።
- ኢትዮጵያ መድን -አርባምንጭ ከተማ
- ቅዱስ ጊዮርጊስ-ኢትዮጵያ መድን
- ኢትዮጵያ መድን -ሸገር ከተማ
- ኢትዮጵያ መድን -ባህርዳር ከተማ
- ኢትዮጵያ መድን -ሃዋሳ ከተማ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ብሩክ ማርቆስ (መቻል) ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።
- መቐለ 70 እንደርታ-መቻል
- መቻል-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-መቻል
- ሀዲያ ሆሳዕና-መቻል
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -መቻል
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- አለኝታ ማርቆስ (ነገሌ አርሲ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።
- ነገሌ አርሲ-ወላይታ ድቻ
- ሃዋሳ ከተማ-ነገሌ አርሲ
- ባህርዳር ከተማ-ነገሌ አርሲ
- ሸገር ከተማ-ነገሌ አርሲ
- ነገሌ አርሲ-ፋሲል ከነማ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ዮናታን ኤልያስ (ወላይታ ድቻ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።
- ወላይታ ድቻ-መቐለ 70 እንደርታ
- ወላይታ ድቻ-አዳማ ከተማ
- ወላይታ ድቻ መቻል
- ወላይታ ድቻ ሃዋሳ ከተማ
- ሸገር ከተማ-ወላይታ ድቻ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ሀዲያ ሆሳዕና ክለቡ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ29ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሀዲያ ሆሳዕና ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ዳግም ወንድሙ*2
- ጫላ ተሺታ
- ሄኖክ አርፊጮ*2
- ሙሴ ከበላ
- ደስታ ዋሚሾ
- ታሪኩ ፀደቀ
- በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
- በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
አስተያየት ይስጡ