በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ ቱጂን ለማስፈረም መስማማታቸው ተገልጿል ።
ዘካሪያስ ቱጁ በቡናማዎቹ ቤት ለቀጣይ ሶስት ዓመታት ለመጫወት ከሰምምነት መድረሱ ሲገለፅ ከዚህ ቀደም በቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም በኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።
በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ ቱጂን ለማስፈረም መስማማታቸው ተገልጿል ።
ዘካሪያስ ቱጁ በቡናማዎቹ ቤት ለቀጣይ ሶስት ዓመታት ለመጫወት ከሰምምነት መድረሱ ሲገለፅ ከዚህ ቀደም በቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም በኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account