በዝውውር መስኮቱ ላይ ምንም አይነት እንቅስቃሴን ሳያካሂዱ የቆዩት የአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ስብስብ አቤል ማሞን ለማስፈረም መስማማታቸው ተገልጿል ።
ከግብ ጠባቂያቸው በርከት አማረ ጋር የተለያዩት ቡናማዎቹ ልምድ ያለውን የብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ አቤል ማሞ ለሁለት ዓመታት ለማቆየት ከስምምነት ደርሰዋል ።
በዝውውር መስኮቱ ላይ ምንም አይነት እንቅስቃሴን ሳያካሂዱ የቆዩት የአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ስብስብ አቤል ማሞን ለማስፈረም መስማማታቸው ተገልጿል ።
ከግብ ጠባቂያቸው በርከት አማረ ጋር የተለያዩት ቡናማዎቹ ልምድ ያለውን የብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ አቤል ማሞ ለሁለት ዓመታት ለማቆየት ከስምምነት ደርሰዋል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account