By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የአዲስ አበባ ከተማ 18 ክለቦች ልዩነታቸውን ለመፍታት ያደረጉት ውይይት ያለ ስምምነት ተጠናቀቀ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫዜናዎች

የአዲስ አበባ ከተማ 18 ክለቦች ልዩነታቸውን ለመፍታት ያደረጉት ውይይት ያለ ስምምነት ተጠናቀቀ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

*….አምስት ክለቦች ፌዴሬሽኑ ላይ ክስ መስርተዋል…

*…. ለክልል ሻምፒዮና በ13ቱ ክለቦች ውጤት ላይ
ይመሰረታል ተብሏል።

*…. ፉሪ ክ/ከተማ የደረጃ ሰንጠረዡን እየመራ ነው…

- ማሰታውቂያ -

የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር የአዲስ አበባ ከፍተኛ ከፍተኛ ዲቪዚዮን የ2016 ሻምፒዮና ተጠናኮሮ
እንደቀጠለ ነው።

በ13 ክለቦች መሃል እየተካሄደ ባለው ሻምፒዮና ፉሪ ክፍለ ከተማ በ11 ጨዋታ 31 ነጥብ ይዞ ውድድሩን እየመራ ሲሆን ድሮጋና አራዳ ክፍለ ከተማ በ26 እና 22 ነጥቦች ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን ይዘዋል። ኤልቴክስ፣ የኛ አዲስ ከቴ ፣ ፎርቹኔትና ፍቅር በአንድነት ከ4-7 ያለውን ስፍራ ሲይዙ ከ8-13 ያለውን የደረጃ ሰንጠረዥ ሽሮሜዳ ፣ ቃኘው፣ ፈረንሳይ ለጋሲዮን ፣ ዳለቲ ፣ ቫርኔሮና አቦል ዩናይትድ በመያዝ ውድድራቸውን እያካሄዱ ይገኛሉ።

13ቱ ክለቦች እያደረጉት የነበረው ውድድር ቅሬታ በነበራቸውና መብታችን ተነካ ባሉት 5 ክለቦች ክስ በመደበኛ ፍ/ቤት ታግዶ የነበረ ሲሆን የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ደረጄ አረጋ ባቀረቡት ይግባኝና በሰጡት ምላሽ እግዱ ተነስቶ ውድድሮቹ መቀጠላቸው ታውቋል። ቅሬታ ያላቸው አምስቱ ክለቦች ኒው ሆፕ፣ ገርጂ ፌሰን ፣
መድኃኒዓለም፣ ጨርቆስና ቃሊቲ 08 ማዞሪያ መሆናቸው ታውቋል።

13ቱም ክለቦች የመመዝገቢያ 60ሺህ ብር ከፍለው እየተወዳደሩ ሲሆን አምስቱ ግን አቅም የለንም በማለት 30 ሺህ ብር ከፍለው ወደ ውድድር እንመለስ ማለታቸው ቅሬታ ፈጥሯል። የፌዴሬሽኑ የጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አበበ ድረስ ከስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው አቋም በተለየ የአምስቱን ክለቦቼ ጥያቄ ተቀብለው ለከፈሉት ክፍያው ደረሰኝ መቁረጣቸው አምስቱ ክለቦች ለምስክርነት ማቅረባቸው ታውቋል።

የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ሃላፊዎች ልዩነቱን ለማጥበብ የፌዴሬሽኑን አመራሮችና 18ቱን ክለቦች ጠርተው አነጋግረዋል። አምስቱ ክለቦች ከ13ቱ ክለቦች ጋር ለመወዳደር ካልቻሉ ብቻቸውን ውድድር ለማካሄድ ጥያቄ ያቀረቡ ቢሆንም 13ቱ ክለቦችና ፌዴሬሽኑ ተቃውሞ በማሰማታቸው ሳይሳካ ቀርቷል። በውድድሩ ከ1-4ኛ ደረጃ ይዘው የሚያጠናቅቁት ኮለቦች የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በሚያዘጋጀው የክልል ሻምፒዮና አዲስ አበባን ወክለው የሚወዳደሩ ሲሆን ይህን ውክልና 13ቱ ክለቦች በሚያመጡት ውጤት መሰረት የሚከናወን መሆኑን ፌዴሬሽኑ አሳውቋል።

የከተማ አስተዳደሩ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ ከውይይቱ በኋላ በሰጡት መመሪያ መሰረት ውድድሩ እንዲቀጥልና ካሁን በኋላ በምንም ምክንያት ውድድሩ መቋረጥ እንደሌለበት ችግሮችም በውይይት ብቻ እንዲፈቱ አሳስበዋል።

እስካሁን ስብሰባው ባይካሄድም አምስቱ ክለቦች፣ ከ13ቱ ክለቦች ደግሞ ሶስቱ ተወክለው ፌዴሬሽኑ ባለበት በቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ዳዊት ትርፉ ሰብሳቢነት በችግሩ ዙሪያ ውይይት እንዲደረግ ቢወሰንም እስካሁን ውይይቱ አለመደረጉን ከክለቦቹ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ወንድማማቾች ደርቢ በአቻ ዉጤት ሲጠናቀቅ ፤ በተመሳሳይ አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማም ጨዋታቸዉን በአቻ ዉጤት ደምድመዋል !!
Next Article ቅዱስ ጊዮርጊስ ለተከታታይ ሶስተኛ ጊዜ ሲሸነፍ ፤ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ነጥቡን ወደ ሀምሳ ከፍ ያደረገበትን ድል አስመዝግቧል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዋልያዎቹ

የዋሊያዎቹ አለቃ ገብረመድህን ሃይሌ በጠንካራ ቃላት የታጀቀ መግለጫ ሰጡ…..

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 1 year ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአምስት አመታት ውስጥ ዝቅተኛው የፊፋ ወርሐዊ ደረጃ ተሰጠው
ባህርዳር ከተማ ሀሪስተን ሄሱን አስፈርሟል።
የዋልያዎቹ ጨዋታ ይራዘም ይሆን ?
ሻምፒዮኖቹ ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአማካይ አጥቂ ስፍራ ተጫዋች ሲያስፈርሙ የነባር ተጫዋቾቻቸውን ውልም አራዝመዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?