የዓመቱ የመጀመርያ ጨዋታቸውን ያደረጉት ንግድ ባንኮች አርባምንጭ ከተማን በጥሩ ብቃት በማሸነፍ ጀምረዋል። አዞዎቹ ከመድን አቻ ከተለያየው ቀዋሚ 11 ሳሙኤል አስፈሪን፣ መሪሁን መስቀለ እና...
በ3ተኛው ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ የተገናኙት ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ ያለግብ አቻ ተለያዩ። አፄዎቹ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር አቻ ከተለየየው ስብስብ ብሩክ...
በሁለተኛው ሳምንት ሁለተኛ ቀን የመክፈቻ ጨዋታ የተገናቹት ፋሲል ከነማ እና መቐለ 70 እንደርታ አቻ ተለያዩ። ፋሲል ከነማዎች ቅዱስ ጊዮርጊስን ካሸነፈው ቡድን ምንም ቅያሪ...
አሰልጣኛቸውን ከህመም መልስ ያገኙት ወልቂጤዎች ከመመራት ተነስተው ጣፋጭ ሥስት ነጥቦችን አሳክተዋል። የለገጣፎ ለገዳዲዎች መልሶ ማጥቃት ፣ የወልቂጤዎች በሙከራ ያልታጀቡ ቅብብሎች በታየበት የመጀመርያው አጋማሽ...
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳትፎው ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ለወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርስቲ ቡድኖች ተጫውቶ ያሳለፈው ዋለልኝ ገበሬ በቤት ኪንግ ፕሪምየር ሊጉ የሁለተኛው...
በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር ላይ መሳተፋቸውን የጀመሩት መቐለ 70 እንደርታዎች በረከት አማረን ከኢትዮጵያ ቡና አስፈርመዋል። ከኢኳቶሪያል ጊናዊው ግብ ጠባቂ ፊሊፕ ኦቮኖ ጋር...
የነባር ተጨዋቾቻቸውን ውል በማራዘም በይፋ ወደ ዝውውር መስኮቱ የተቀላቀሉት መቐለ 70 እንደርታዎች ነፃነት ገብረመድህንን የክረምቱ የመጀመርያ ፈራሚያቸው አድርገውታል። ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከስሑል...
በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር ላይ ዝምታን የመረጡት መቐለ 70 እንደርታዎች የአንተነህ ገብረክርስቶስ፣ሙልጌታ ወልደጊዮርጊስ፣አሸናፊ ሃፍቱ፣ክብሮም አፅብሃ እና ሶፈንያስ ሰይፈ ውል አራዝመዋል። በ2010 ምዓም አናብስቶቹን...
ወልዋሎዎች የግማሽ ዓመት የተጨዋቾች መስኮት ዝውውርን ሄኖክ ገምቴሳን በማስፈረም አጠናቀዋል። በመጀመርያው ዙር መሀል ሜዳ ላይ ክፍተቶች የተስተዋሉባቸው ወልዋሎዎች የቀድሞውን የጅማ አባጅፋር፣ፋሲል ከነማ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident