By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ሰራተኞቹ ከመመራት ተነስተው ጣፋጭ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግለገጣፎ ለገዳዲ

የጨዋታ ዘገባ | ሰራተኞቹ ከመመራት ተነስተው ጣፋጭ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል

ዳዊት ብርሀነ
ዳዊት ብርሀነ 3 years ago
Share
SHARE

አሰልጣኛቸውን ከህመም መልስ ያገኙት ወልቂጤዎች ከመመራት ተነስተው ጣፋጭ ሥስት ነጥቦችን አሳክተዋል።

የለገጣፎ ለገዳዲዎች መልሶ ማጥቃት ፣ የወልቂጤዎች በሙከራ ያልታጀቡ ቅብብሎች በታየበት የመጀመርያው አጋማሽ ሁለት ግቦች ተቆጥረውበታል።

በኢብሳ ፍቃዱ እና በካርሎስ ዳምጠው አማካኝነት ሙከራዎችን በማድረግ የወልቂጤን ግብ ክልል መፈተሽ የጀመሩት በዘማርያም ወልደጊዮርጊስ የሚመሩት ለገዳዲዎች ጨዋታው ላይ መሪ ያደረጋቸውን ግብ ጀማል ጣሰው በራሱ ግብ ላይ አስቆጥሯል።ኢብሳ በፍቃዱ ከቀኝ መስመር ሱራፋኤል አወል ያሻማለትን ኳስ በመቀስ ምት መትቶት የግቡ ቀዋሚ ገጭቶ ሲመለስ ጀማል ጣሰው በራሱ ግብ ላይ ሊያስቆጥረው ችሏል።የወልቂጤ የመሀል ክፍል ላይ ጫና መፍጠራቸውን የቀጠሉት ለገጣፎ ለገዳዲዎች ከመጀመርያው ግብ መቆጠር 8 ደቂቃዎች በኃላ አስራት መገርሳ መቆጣጠር ያልቻለውን ኳስ አማኑኤል አርቦ ከኢብሳ በፍቃዱ ተቀብሎ በጥሩ አጨራረስ የለገጣፎ ለገዳዲን መሪነት ወደ ሁለት ግብ ከፍ አድርጎታል።

በአጫጭር ቅብብሎች ወደ ለገዳዲዎች የግብ ክልል ለመድረስ ሲሞክሩ የታዩት የገብረክርስቶስ ቢራራ ልጆች  በአቤል ነጋሽ ፣ በብዙአየሁ ሰይፋ አማክኝነት ሙከራዎችን ቢያደርጉም ግብ ማግኘት ሳይችሉ ቀርተዋል።በተለይ በጨዋታው 30ኛው ደቂቃ ላይ አቤል ነጋሽ ከተመስገን በጅሮንድ የተቀበለውን ቆንጆ ኳስ ከበረኛው አናት ለማሳለፍ ቢሞክርም ከግቡ አናት ለትንሽ ወጥቶበታል።

- ማሰታውቂያ -

ሁለተኛው አጋማሽ አንደተጀመረ ወልቂጤዎች ከመጀመርያው አጋማሽ በተሻለ መልኩ ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን ማድረግ ችለዋል።የዚህም ከርቀት ተመትቶ  በሽር ደሊል የተፋው ኳስ በፍፁም ቅጣት ሳጥን በግራ በኩል የነበረው ጌታነህ ከበደ ወደ ውስጥ አሻምቶት አስራት መገርሳ በቀላሉ አስቆጥሮታል።

ጫና መፍጠራቸውን የቀጠሉት ወልቂጤዎች በጌታነህ ከበደ እና በአቤል ነጋሽ አማካኝነት ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ቢያደርጉም በበሽር ደሊል አማካኝነት መከራቸው ሳይሳኩ ቀርተዋል ።

ሆኖም የበሽር ደሊል ጥረቶች ከንቱ ያስቀረ ግብ በ72 ኛው ደቂቃ በኃላሸት ሰለሞን አማካኝነት ሊቆጠር ችሏል። ጌታነህ ከበደ ያሻማውን የማእዘን ምት የኃላሸት ሰለሞን በግምባሩ በመግጨት ወልቂጤዎቹን አቻ አድርጓል።

የሁለት ግብ ልዩነት መሪነታቸውን ያጡት ለገጣፎ ለገዳዲዎች በ78ኛው ደቂቃ ላይ በኢብሳ በፍቃዱና በካርሎስ ዳምጠው አማካኝነት ሙከራዎችን ቢያደርጉም ወደ መሪነት ሚመልሳቸው ግብ ማስቆጠር ሳይችሉ ቀርተዋል።

የዕለቱ ዳኛ በሰጡት 3 የባከኑ ደቂቃዎች ላይ ጫና ማሳደራቸውን የቀጠሉት ሰራተኞቹ ወልቂጤ ከተማዎች ከማእዘን ምት ጌታነህ ከበደ አሻምቶት ተጨርፎ የወጣውን ኳስ አዲስአለም ተስፋዬ በቀላሉ አስቆጥሮ ወልቂጤዎችን ከሁለት ግብ ልዩነት መመራት ወደ አሸናፊነት መልሷቸዋል ።

በድራማዊ ክስተቶች የታጀበው ጨዋታም በወልቂጤ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዳዊት ብርሀነ
Follow:
Hatricksport website writer
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | መቻል የሊጉን መሪ ማሸነፍ ችሏል
Next Article በአሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ ላይ የዲስፕሊን ውሳኔ እንዲሰጥ የዳኞች ማህበር ጠይቋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችአዳማ ከተማየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን በመርታት ጣፋጭ ሶስት ነጥብ አስክቷል

Mussie Girmay By Mussie Girmay 6 years ago
“የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ማንሳት ሕልሜ ነበር፤ ይህንንም ከፋሲል ከነማ ጋር በማሳካቴ የማላውቀው አይነት የደስታ ስሜት ተሰምቶኛል” ሱራፌል ዳኛቸው /ፋሲል ከነማ/
ዮሴፍ ታረቀኝ ሁለት ፍፁም ቅጣት ምቶችን ባመከነበት ጨዋታ አዳማ ከተማ ከወላይታ ዲቻ ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ በተመሳሳይ ሲዳማ ቡና ከወልቂጤ ከተማም አቻ ተለያይተዋል !!
“በ2017 የውድድር ዘመን ሻምፒዮን እና ወራጅ ክለቦች መኖር የለባቸውም በሚል አንዳንድ ክለቦች ጠይቀዋል።” “በ25 ተጫዋቾች ላይ ማጣራት እያደረግን ነው።” መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ ፦ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ
ሲዳማ ቡና የተጫዋቹን ውል አራዝሟል !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?