By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የመቻል እግር ኳስ ቡድን የሶስት ነባር ተጫዋቾችን ውል አራዘመ።
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችመቻል

የመቻል እግር ኳስ ቡድን የሶስት ነባር ተጫዋቾችን ውል አራዘመ።

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 2 years ago
Share
SHARE
የመቻል እግር ኳስ ቡድን በተጠናቀቀው የውድድር አመት የቡድኑ ቁልፍ ተጫዋቾች የነበሩትን አጥቂውን ምንይሉ ወንድሙ የግራ መስመር ተከላካይ ዳዊት ማሞ እና መሀል ተከላካዩን ነስረዲን ሀይሉን ውል ለተጨማሪ አንድ አመት አራዝሟል።
አጥቂው እና በተጠናቀቀው የውድድር አመት 15 ጎሎችን በማስቀጠር የሊጉ ሁለተኛ ኮከብ ግብ አግቢ ሆኖ የጨረሰው ምንይሉ ወንድሙ ከመቻል ጋር ለተጨማሪ አንድ አመት ለመቆየት ፈርሟል።
ሁለተኛው በመቻል ቤት ታመኙ ተጫዋች በመባል እና መቻል ወደ ከፍተኛ ሊግ ሲወርድ አብሮ በመውረድ ለክለቡ ታማኝነቱን ያሳየው የግራ መስመር ተመላላሹ ዳዊት ማሞ ሌላኛው ለመቻል ውሉን ያራዘመ ተጫዋች ሆኗል።
ሶስተኛው የመሀል ተከላካዩ ነስረዲን ሀይሉ ሲሆን በተጠናቀቀው የውድድር አመት አስቻለው ታመነ በጉዳት ከጨዋታ በራቀባቸው ጊዜ ከጋናዊው አስቴቨን ባዱ ጋር ምርጥ ብቃቱን በማሳየት ለቡድኑ ጥሩ ግልጋሎት መስጠት የቻለውን ተከላካይ ለተጨማሪ ሁለት አመት ለማቆየት ተስማምቷል።
በተጨማሪ መቻል እግር ኳስ ክለብ የሌሎችን ነባር ተጫዋቾች ውል ለማራዘም በንግግር ላይ ይገኛል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አርባምንጭ የተጫዋቾቹን ውል አራዘመ!!
Next Article አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ ወደ ድሬዳዋ ..!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአቶ ሠለሞን አባተ ላይ ያለውን ቅሬታ ገለፀ

hatricksport team By hatricksport team 5 years ago
ዲዲየ ጎሜዝ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ለሁለት ዓመት እሚያቆየውን ውል አራዝሟል ።
ድሬድዋ ከተማ ተጫዋች ማስፈረሙን ቀጥሏል
አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ከስንብት ተረፈ
ለይበልጣል ኤሊያስ የገቢ ማሰባሰቢያ በእውቅ ጋዜጠኞች እና በሶዶ ከተማ በሚገኙ ጤና ቡድኖች ምርጥ ስብስብ ጋር ጨዋታቸውን በሶዶ ስታዲየም አድርገዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?