በ2017 ዓ/ም በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመቅረብ ነባር የክለቡ ተጨዋቾችን ውል የማደስ ስራ አጠናክሮ ቀጥሏል።
በ2016 ዓ/ም በወጣቱ ዋና አሰልጣኝ በረከት ደሙ እየተመራ የከፍተኛ ሊጉ የአሸናፊዎች አሸናፊው ክለብ አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በፕሪሚየር ሊጉም ጥንካሬውን ለማስቀጠል የክለቡ ነባር ተጨዋቾችን ውል የማደስ ስራ እየሰራ ቆይቷል።
በዚህም በከፍተኛ ሊጉ ክለቡን በትጋት ያገለገሉና ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ያሳደጉ የክለባችን ልጆች ውላቸውን እያደሱ ሲሆን ከነዚህም መካከል ፦
1 ሳሙኤል አስፈሪ ፦ የተከላካይ መሰመር ተጨዋች
2 በፍቅር ግዛቸው ፦ የመስመር አጥቂ
3 አካሉ አትሞ ፦ የተከላካይ መሰመር ተጨዋች



