By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ፋሲል ከነማ ታፈሰ ሰለሞንን አገደ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

ፋሲል ከነማ ታፈሰ ሰለሞንን አገደ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

ፋሲል ከነማ ከዲሲፕሊን ጋር. ተያይዞ የመሃል ሜዳ ኮክቡ ታፈሰ ሰለሞን ላይ ርምጃ ወሰደ።

ክለቡ ለተጨዋቾቹ ለሁለት ቀናት የሰጠውን እረፍት ጨርሰው የተመለሱ ሲሆን ምሽት ላይ ቡድኑ ባረፈበት ሆቴል እራት እየበሉ ታፈሰ ሰክሮ በመግባት ረብሻ ሊፈጥር በመሞከሩና ተጨዋቾቹን በተለይ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን በጠንካራ ቃላት በመተቸቱ በሃይል ወደ ክፍሉ እንዲገባ መደረጉ ታውቋል።

ክለቡ በብቃቱና በችሎታው አምኖ ቢያስፈርመውም የውጤት ቀውስ ባለበትና የተጨዋቹን ግልጋሎት በሚፈልግበት ወቅት ተጨዋቹ የፈጸመው አላስፈላጊ ድርጊት ክለቡን ማበሳጨቱ ታውቋል።

ተጨዋቹ ቀሪ የአንድ አመት ውል እያለውም ቢሆን በፈጸመው ስነምግባር የጎደለው ድርጊት በመቆጣት ከሆቴል አስወጥቶታል በቀጣይም በይፋ የሚወስደው እርምጃ ይጠበቃል።

- ማሰታውቂያ -

ፋሲል ከነማ በ26ኛ ሳምንት መርሃግብር እስካሁኑ 26 ጨዋታዎች 37 ነጥብና 4 ግብ አምስተኛ ደረጃን ይዟል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ ቡና ሀድያ ሆሳዕናን ረቷል
Next Article ወልቂጤ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

አሸናፊ ፊዳ ፣ወንድማገኝ ማዕረግ፣ ይሁን እንዳሻው እና ነፃነት ገብረመድህን የጨዋታ እገዳ ሲጣልባቸው እንዲሁም በክለቦች ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ፣ ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 1 year ago
ለሦስት የትግራይ እግር ኳስ  ክለቦች የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ሊካሄድ ነው !!
“ያለ ደመወዝ መስራት ይከብዳል” “አፍሪካዊያን ተጨዋቾች እንደልባቸው ሲጫወቱ የኛ ሀገር ተጨዋቾች ግን ዘራቸው እየተቆጠረ ይሳቀቃሉ” አሰልጣኝ ዘማሪያም ወ/ጊዮርጊስ
ለአለም ብርሀኑ ከዋልያዎቹ ስብስብ ውጪ ሆነ
የዝሆኖቹ አሰልጣኝ ኢትዮጵያን የሚገጥመውን ቡድናቸውን ዛሬ አሳውቀዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?