መነሻ ገጽ Uncategorized ፋሲል እና ሃዋሳ ከተማ ተስተካካይ ጨዋታቸውን አሸነፉ
Uncategorized

ፋሲል እና ሃዋሳ ከተማ ተስተካካይ ጨዋታቸውን አሸነፉ

አጋራ
አጋራ

16649266_1819208611672712_9061166951864153575_n

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ተስተካካይ ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደዋል።

ጎንደር ላይ ወላይታ ዲቻን ያስተናገደው ፋሲል ከተማ ጨዋታውን 2 ለ 0 አሸንፏል።

የድል ጎሎችን ይስሃቅ መኩሪያ እና አብዱራህማን ሙባረክ አስቆጥረዋል።

በዚህም የሊጉን የመጀመሪያ ዙር በ26 ነጥቦች በሶስተኝነት አጠናቋል።

በአዲስ አበባ ስታዲየም 11 ከ30 ላይ በተደረገ ጨዋታ ደግሞ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ሃዋሳ ከተማ ተገናኝተዋል።

ጨዋታውን ሃዋሳ ከተማ ከእረፍት መልስ ባስቆጠራቸው ሁለት ጎሎች ማሸነፍ ችሏል፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...