መነሻ ገጽ Uncategorized ጌታነህ ከበደ (ሰበሮም) ለደደቢት ፊርማውን አኑሯል
Uncategorized

ጌታነህ ከበደ (ሰበሮም) ለደደቢት ፊርማውን አኑሯል

አጋራ
አጋራ

ጌታነህ ከበደ (ሰበሮም) ለደደቢት  ፊርማውን አኑሯል፡፡
ለሳውዝ አፍሪካው ክለብ ቢድቬትስ ዊትስ እንደዚሁም ደግሞ በውሰት  ለዮንቨርስቲ ኦፍ ፕሪቶሪያ ላለፉት ሶስት ዓመታት በመጫወት  ያሳለፈው የዲላው ተወላጅ ጌታነህ ከበደ (ሰብሮም) በሰሞኑ የክረምቱ ወራት የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት ለቀድሞ ክለቡ ደደቢት ለሁለት ዓመት ለመጫወት ፊርማውን አኑሯል፡፡
የደደቢት ክለብ ጋር  በ2005ቱ የውድድር ዘመን የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ማንሳቱ ይታወሳል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...