መነሻ ገጽ Uncategorized የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከሲቲ-ካፕ ዋንጫ እራሱን አገለለ
Uncategorized

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከሲቲ-ካፕ ዋንጫ እራሱን አገለለ

አጋራ
አጋራ

 

✍የአዲስ አበባ ዋንጫ ሲቲ-ካፕ መስከረም 28 ይጀመራል ተብሎ ሲጠበቅ የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከውድድሩ ራሱን ማግለሉ በፌስቡክ ገጹ አሳታውቋል።
“የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ እንዲሁም ለመላው ስፖርት ቤተሰቦች
የየኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በዚህ ዓመት በሚካሄደው 11ኛው የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ዋንጫ ውድድር ላይ
በተለያዩ ምክንያቶች የማይሳተፍ መሆኑን እንገልጻልን።
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ማኔጅመንት”

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...