በ 10ኛ ሳምንት ጨዋት ወደ አዲስ አበባ አቅንቶ ቅዱስ ጊዮርጊስን ሚገጥመው የባህርዳሩ ግብ ተብ ጠባቂ ሀሪትሰን ሄሱ በቋሚ አሰላለፍ ውስጥ ቢካተትም አሟምቀው ወደ መልበሻ ክፍል ካመሩ በኋላ ወደ ጨዋታ ለመግባት ዝግድት በሚያደርጉበት ወቅት የእለቱ ዳኛ ቴዎድርስ ምትኩ ጋር በውስጥ የለበሰውን ልብስ እንዪያወጣ ቢነግሩትም እሰጣ ገባ ውስጥ በመግባቱ ምክንያት ከጨዋታ ጅማሮ በፊት የቀይ ካርድ ሰላባ መሆን የቻለው። በምትኩ ግብ ጠባቂው ፅዮን መርዕድ ግቡን ይጠብቃል።
አስተያየት ይስጡ