በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ ቱጂን ለማስፈረም መስማማታቸው ተገልጿል ።
ዘካሪያስ ቱጁ በቡናማዎቹ ቤት ለቀጣይ ሶስት ዓመታት ለመጫወት ከሰምምነት መድረሱ ሲገለፅ ከዚህ ቀደም በቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም በኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።

የሳኦቶሜ እና ፕሪንስፔው አሰልጣኝ ሪካርዶ ሞንሳንቶ ከጨዋታው በኋላ ምን አሉ ? "በመጀመሪያ...
ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...
የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...
ክፍል ሁለት በይስሐቅ በላይ ወንድሜነህ፡- …እኔ እንደዛ ነው የሚሰማኝ…በነገሮች ሃሣቡን የማይቀይር የራስ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ