መነሻ ገጽ Uncategorized ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

አጋራ
አጋራ

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን በማስተባበር የ100 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርገዋል።

አንጋፋው የቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ማህበር የተጫዋቹ እና የማህበሩ እና የደጋፊው ብቻ ሳይሆን የመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ጭምር ነው በሚል በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ክለቡን ለማዳን ከተቋቋመው ኮሚቴ እና ከሌሎች ድርጅቶች ጋር በጋራ ከተደረገ ውይይት በኋላ ለክለቡ የ100 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ ለዚህ አመት ብቻ ተደርጓል።

ላለፉት ስድስት ወራት ገንዘብ ላልፈላቸው ተጫዋቾች እና ለሌሎች የዚህ አመት ወጪዎች እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ10 ሚሊዮን ፣ ቢጂአይ ኢትዮጵያ 40 ሚሊዮን እና አንጋፋው ተቋም ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ50 ሚሊዮን በድምሩ ለክለቡ በዛሬው ዕለት በአዲስ ከተማ አስተዳደር ቢሮ ተበርክቷል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...

The BiG InterviewUncategorizedኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

“የኢትዮጵያ ቡናን ማልያ ለብሼ እንድጫወት ትልቁ ምክንያት የሆነኝ በቃላት የማይገለፀው ደጋፊው ነው”ወንድሜነህ ደረጀ (ኢት.ቡና)

ክፍል ሁለት  በይስሐቅ በላይ ወንድሜነህ፡- …እኔ እንደዛ ነው የሚሰማኝ…በነገሮች ሃሣቡን የማይቀይር የራስ...