መነሻ ገጽ ሉሲዎቹ ሉሲዎቹ ነገ ወደ ዩጋንዳ ያመራሉ
ሉሲዎቹአፍሪካየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ሉሲዎቹ ነገ ወደ ዩጋንዳ ያመራሉ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ለ2022 የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ለማለፍ የማጣርያ ጨዋታቸዉን ከዩጋንዳ አቻቸዉ ጋር ረቡዕ ዕለት ጥቅምት 10/2014 ዓ.ም በካምፖላ ለማድረግ ነገ ረፋድ ወደ ስፍራዉ እንደሚያቀኑ ታዉቋል።

ከመስከረም 14 ጀምሮ አያት አካባቢ በሚገኘዉ የካፍ የልህቀት ማዕከል ልምምዳቸዉን ሲያደርጉ የሰነበቱት ሉሲዎቹ በዝግጅታቸዉ ወቅትም ሶስት ያህል የአቋም መለኪያ ጨዋታን ያደረጉ ሲሆን ሁሉንም ጨዋታዎቻቸውንም በድል መወጣት ችልዋል።

በዛሬዉ ዕለት ረፋድ ላይ በሀገር ዉስጥ የመጨረሻ ልምምዳቸዉን የሰሩት ሉሲዎቹ ከልምምዳቸዉ አስቀድሞም ከውዳሴ ዲያጎነስቲክ ማዕከል በመጡ የሕክምና ባለሙያዎች የኮቪድ 19 ምርመራ ተደርጎላቸዋል።

የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታቸዉን የፊታችን ረብዑ ጥቅምት 8/2014 ካምፓላ ላይ ካደረጉ በኋላም ጥቅምት 18 የመልሱን ጨዋታ በባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲየም የሚያደርጉ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበርየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በኣትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለዋጭ ስህተት ሰርቷል የተባለውን ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

አሰልጣኝ ኤርሚያስ በቀለ እግርኳስ ፌዴሬሽኑን ከሰሰ…

አሰልጣኝ ኤርሚያስ በቀለ /ሮማሪዮ/ መብቴን ጥሷል ያለውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንን በመደበኛ ፍርድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበርየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ብሄራዊ  ዳኞች ኮሚቴ ዳኞችን የለየ ውሳኔን አሳልፈዋል

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባህሩ ተካን በማሰናበት ኢንተርናሽናል አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩን ባላየ ማለፉ አነጋጋሪ ሆኗል። ብሄራዊ...