የአስረኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ ሁለተኛ ጨዋታ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ በሲዳማ ቡና እና በባህርዳር ከተማ መካከል ተካሂዶ ከእረፍት በፊት ባስቆጠሩት ግብ ሲመሩ...
የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዘጠኝ ሳምንታት ጨዋታዎችን በሀዋሳ ከተማ አካሂዶ ለአፍሪካ ዋንጫ ከተቋረጠ በኋላ በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ ከተማ ወደ ውድድር ተመልሷል ። የ10ኛ...
ዋልያዎቹ የ33ኛ የአፍሪካ ዋንጫ የመጨረሻ ጨዋታቸውን በ1 ለ 1 ውጤት አጠናቀዋል ። ምሽት አንድ ሰዓት ጀምሮ በባፎሳም ኩዌኮንግ ስታድየም በተደረገው ጨዋታ ቡርኪናፋሶዎች ከእረፍት...
ምሽት 1 ሰዓት ላይ በካሜሩን እና ቡርኪናፋሶ ጨዋታ ጅማሮውን ያደረገው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያን እና ኬፕ ቨርዴን አገናኝቶ 45+1...
በዘጠነኛው ሳምንት እና በሊጉ የሀዋሳ ቆይታ የመጨረሻ የሆነው የሀዋሳ ከተማ እና የአርባምንጭ ከተማ ጨዋታ ብሩክ በየነ ባስቆጠረው ብቸኛ ግብ ሀይቆቹ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል...
በሊጉ የሀዋሳ ቆይታ የመጨረሻ ቀን ላይ በቅድሚያ አዳማ ከተማን ከባህርዳር ከተማ ያገናኘው ጨዋታ የቀድሞ ክለቡን በገጠመው ፋሲል ተካልኝ በሚመሩት አዳማ ከተማዎች የ1 ለ...
በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ የተገናኙት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ጅማ አባጅፋር ሲሆኑ ከነአን ማርክነህ በ81ኛ ደቂቃ ላይ ባስቆጠረው ግብ ፈረሰኞቹ 1 ለ 0 አሸንፈው ወተዋል...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident