መነሻ ገጽ Uncategorized ​አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ለቻን ዝግጅት 22 ተጨዋቾችን ይፋ አረጉ !
Uncategorized

​አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ለቻን ዝግጅት 22 ተጨዋቾችን ይፋ አረጉ !

አጋራ
አጋራ

   – ብሔራዊ ቡድኑ ወደ ጅቡቲ  ይጓዛል!

በኬንያ አዘጋጅነት በፈረንጆቹ  በ2018 አ/ም  በአገር ውስጥ ሊጎች በሚጫወቱ ተጨዋቾች ብቻ ለሚካሄደው የቻን ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በጋና 5 ለ 0 በተሸነፈው ቡድን ላይ የተጨዋች ቅነሳ እና  አዲስ አካተው  22 ተጨዋቾችን  ይፋ አድርገዋል።
 በምስራቅና መካከለኛ የአፍሪካ ዞን የተመደበው የኢትዮጵያ ብሔራዊ የቻን ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታውን ከሁለት ሳምንት በኃላ July 14  ከ15 ቀን በኃላ ጅቡቲ ላይ የጁቡቲን የቻን ብሔራዊ ቡድን ይገጥማል። 

  ለዚህ ጨዋታ የተመረጡ ተጨዋቾች
ግብ ጠባቂዎች፦

ጀማል ጣሰው /ጅማ አባ ቡና)

ለአለም ብርሃኑ /ሲዳማ ቡና/

ሳምሶን አሰፋ /ድሬደዋ ከተማ/

 

ተከላካዮች፦

-አስቻለው ታመነ /ቅዱስ ጊዮርጊስ/

-ሳልሃዲን ባርጌቾ/ቅዱስ ጊዮርጊስ/

-ሙጂብ ቃሲም /አዳማ ከነማ/

-ስዩም ተስፋዬ /ደደቢት/

-አንተነህ ተስፋዬ /ሲዳማ ቡና/

-አብዱልከሪም መሀመድ /ኢትዮጵያ ቡና/

– አምሳሉ ጥላሁን/ ፋሲል ከተማ/

-ደስታ ዮሀንስ / አዋሳ ከተማ/
አማካዮች፦

-ጋዲሳ መብራቴ /ሀዋሳ ከነማ/

-ሽመክት ጉግሳ /ደደቢት/

-ሙሉአለም መስፍን /ሲዳማ ቡና/

– ታፈሰ ሰለሞን /ሀዋሳ ከተማ/

– ምንተስኖት አዳነ(ቅ/ጊዮርጊስ)

-በአይሉ አሰፋ (ቅ.ጊዮርጊስ)

– ናትኔናሄል ዘለቀ (ቅ.ጊዮርጊስ)


አጥቂዎች፦

-ሳላሃዲን ሰኢድ /ቅዱስ ጊዮርጊስ/  

-ጌታነህ ከበደ (ደደቢት)

-አብዱራህማን ሙባረክ /ፋሲል ከነማ/

-አዲስ ግደይ /ሲዳማ ቡና/

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...