መነሻ ገጽ Uncategorized ​በ14ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ቀጥሎ ተካሂዷል።
Uncategorized

​በ14ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ቀጥሎ ተካሂዷል።

አጋራ
አጋራ

14ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ቀጥሎ ተካሂዷል።

አዳማ ላይ አዳማ ከተማ ከመከላከያ ያደረጉት ጨዋታ ያለ ምንም ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቋል።

ወደ ይርጋለም ያቀናው ደደቢት ደግሞ በጨዋታው መጠናቀቂያ አካባቢ በተቆጠሩበት ሁለት ጎሎች በሲዳማ ቡና 2 ለ 0 ተሸንፏል። 
ሃዋሳ ላይ ጅማ አባቡናን ያስተናገደው ሃዋሳ ከተማ ከረጅም ጊዜ በኋላ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል።
በጨዋታው ጅማ አባ ቡና 1 ለ 0 መምራት ቢችልም፥ ሃዋሳ ከተማ በተከታታይ ባስቆጠራቸው ሁለት ጎሎች 2 ለ 1 ማሸነፍ ችሏል።

አርባ ምንጭ ከተማ ከወላይታ ዲቻ ያደረጉት ጨዋታም ያለምንም ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡

ወልድያ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን ያስተናገደበት ጨዋታ ደግሞ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት አጠናቋል፡፡


 አዲስ አበባ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ከተማ ያደረጉት ጨዋታም በተመሳሳይ 1 ለ 1 ተጠናቋል።

ድሬዳዋ ላይ ደግሞ ድሬዳዋ ከተማ ፋሲል ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል።


 

ደረጃ ሰንጠረዥ



ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎች

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...