መነሻ ገጽ Uncategorized ​የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ከባንኮክ ተመለሷል!!!
Uncategorized

​የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ከባንኮክ ተመለሷል!!!

አጋራ
አጋራ

የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ በታይላንድ ባንኮክ ያደረገውን ህክምና አጠናቆ ትናንት ጠዋት ወደሀገሩ በሰላም  ተመልሷል፡፡                                      ባሳለፍነው ዓመት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ፋሲል ከነማን በድንቅ ብቃት ወደ ኘሪሜየር ሊግ እንዲድግ ያስቻለ አሰልጣኝ ነው፡፡


ፋሲል ከነማ ያለፉትን ሁለት ተከታታይ የኘሪሜየር ሊግ   ጨዋታዎች ካለ አሰልጣኙ ለመጫወት  የተገደዱ ሲሆን  ፣ በ7ተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ጨዋታ  ፋሲል ከነማ ከ ጅማ አባ ቡና በሚያደርገው ጨዋታ ላይ ቡድኑን ይመራል ተብሎይጠበቃል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...