መነሻ ገጽ Uncategorized የፊፋ ከፍተኛ የእግር ኳስ ዳኞች የሞያ ማሻሻያ ስልጠና በአዲስአበባ ይካሔዳል
Uncategorized

የፊፋ ከፍተኛ የእግር ኳስ ዳኞች የሞያ ማሻሻያ ስልጠና በአዲስአበባ ይካሔዳል

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከዓለም አቀፉ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማህበር /ፊፋ/ ጋር በተመተባበር ለ35 ኢንተርናሽናል እና ኤሊት ፌደራል ዳኞች የአዘጋጀው የከፍተኛ የእግር ኳስ ዳኞች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና /FIFA MA ELITE REFEREE’S COURSE/ ከመስከረም 19 እስከ መስከረም 23 ቀን 2011 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት በጁፒተር ሆቴል ይካሄዳል፡፡ የመክፈቻው ሥነ ስርዓት ነገ መስከረም 19 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት መሆኑን እየገለጽን የስፖርት መገናኛ ብዙሃን ኘሮግራሙ ላይ በመገኘት እንዲዘግቡ ተጋብዘዋል፡፡

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የተላከ ኢ-ሜይል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...