By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ቅድመ ዳሰሳ | የ27ኛ ሳምንት የሰኔ 9/2010 ዓ/ም በ9:00 እና 11:00 የሚካሄዱ ጨዋታዎች
Share
Notification Show More
Latest News
ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ ኢትዮጵያ መድህን
የ23ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ወልዋሎ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ወሳኝ ድል ሲያሳካ አርባምንጭ ሽቅብ መጣሩን ቀጥሏል
አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ አርባምንጭ ከተማ
ንግድ ባንክ ወሳኝ ድል ሲያገኝ ሦስት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ ኢትዮጵያ መድህን ፋሲል ከነማ ነጌሌ አርሲ ሽረ ምድረገነት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ ባህርዳር ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቅድመ ዳሰሳቅዱስ ጊዮርጊስደደቢትድሬዳዋ ከተማኢትዮ-ኤሌክትሪክ

የጨዋታ ቅድመ ዳሰሳ | የ27ኛ ሳምንት የሰኔ 9/2010 ዓ/ም በ9:00 እና 11:00 የሚካሄዱ ጨዋታዎች

የሻነው ግዛቸው
የሻነው ግዛቸው 8 years ago
Share
SHARE

ደደቢት ከ ቅ/ጊዮርጊስ

በመጀመሪያው ዙር የሊጉ ምርጥ ቡድን በወጣቶች እና ልምድ ባለቸው ስብስብ ጥሩ ውጤት በማስመዝገብ ለዋንጫ ሲጫዎት የነበረው ደደቢት በሁለተኛው ዙር ለበርካቶች ጥያቄን የሚፈጥር የውጤት መንሸራተት ካጋጠማቸው ቡድኖች ቀዳሚው ቦታ የሰማያዊ ሰርጓጆቹ ደደቢቶች ነው፡፡በአንፃሩ የዛሬው ተጋጣሚያቸው
ቅ/ጊዮርጊስ በሁለተኛው ዙር በርካታ ነጥቦችን ከሰበሰቡ ቡድኖች ቀዳሚ ነው፡፡ ባስመዘገቡት ውጤት ሁለት መልክ ይዘው የሚገናኙት ደደቢት እና ቅ/ጊዮርጊስ ዛሬ 11:00 የሚያደርጉት ጨዋታ ፉክክር እንደሚደረግበት ይጠበቃል፡፡

ባለፈው ሳምንት አዲግራት ላይ በወልዋሎ አዲግራት ዩ/ቲ ሽንፈት ያስተናገዱት ደደቢቶች ዛሬ ወደ ዋንጫው የሚያደርገውን ግስጋሴ ለማሳመር ወደ ሜዳ የሚገባውን ቅ/ጊዮርጊስ ሊፈትኑት እንደሚችሉ ይጠበቃል፡፡በዝናባማው የሸገር የምሽቱ የአዮር ፀባይ ሁኔታ ወልዲያን 3-1 የረቱት ፈረሰኞቹ ዛሬም ለላቀ ድል ወደ ሜዳ የሚገቡ ይሆናል፡፡ከዋንጫ ፉክክሩ በየሳምንቱ እየራቁ የመጡት ደደቢቶች የዛሬው ውጤትም ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ይመለሳቸዋል ተብሎ አይጠበቅም፡፡

የደደቢቶቹ አስራት መገርሳና ኩዌኩ አንዶህ በፈረሰኞቹ ቤት አዳነ ግርማ በቅጣት ከጨዋታው ውጭ ሲሆኑ የቅ/ጊዮርጊሶቹ አማራ ማሌ፡ሳላዲን ሰይድና፡ሪቻርድ አፒያ በጉዳት ለቡድናቸው ግልጋሎትን የማይሰጡ ሲሆን በሰማያዊዎቹ ቤት ከጉዳት ጋር የተያያ ዜና የለም፡፡ሁለቱም ቡድኖች በዚህ ጨዋታ ኳስን ተቆጣጥረው ወደ ግብ ለመድረስ የሚያደርጉት ሂደት የሚጠበቅ ሲሆን ቡድኖቹ አማካኝ ላይ በርከት ያሉ ተጨዋቾችን ሊጠቀሙ እንደሚችሉም ይጠበቃል፡፡በዚህ ጨዋታ የመሀል ሜዳውን ሚዛን በአመዛኙ የሚወስድ ቡድን የተሻለ ግብ የማስቆጠር ዕድል ይኖረዋል፡፡የጨዋታው እንቅስቃሴ ከወቅታዊ የከተማዋ የአየር ሁኔታ ጋር በተገናኘ መልኩን ሊቀይር እንደሚችል ይገመታል፡፡ፈረሰኞቹ ባለፈው ሳምንት ከወልዲያ ከተማ ጋር ባደረጉት ጨዋታ ኳስን መስርቶ ከመጫዎት ይልቅ በፈጣን ተሻጋሪ ኳሶች ምርጫቸውን አድርገው ግቦችንም ያገኙ እንደመሆኑ ዛሬ ግን ሁለቱም ቡድኖች ሊሞክሩት እንደሚችሉም ይጠበቃል፡፡

- ማሰታውቂያ -

በመጀመሪያው ዙር ቅዱስ ጊዮርጊስና ደደቢት ባደረጉት ጨዋታ ያለግብ አቻ ነበር የተለያዩት፡፡

ይህን ጨዋታ በመሃል ዳኝነት ፌደራል ዳኛ ሀይለየሱስ ባዘዘው ይመራዋል፡፡
ድሬድዋ ከተማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ

በቀጣይ ዓመት በኘሪሚዮር ሊጉ ለመቆየት ጠንካራ ፉክክር የሚስተዋልበት በታችኛው የሊጉ ግርጌ በወራጂ ቀጠናውና አፋፉ ላይ የሚገኙት ድሬድዋና ኤሌክትሪክ ድሬድዋ ላይ በ9:00 የሚያደርጉት ጨዋታ ሌላኛው ትኩረትን ካገኙ ጨዋታዎች አንዱ ነው፡፡ዓመቱን በሙሉ ከወገብ በታች ወራጂ ቀጠና በመግባትና በመውጣት እያሳለፉ የሚገኙት ሁለቱ ክለቦች በመገባደድ ላይ ባለው የኢትዮጵያ ኘሪሚዮር ሊግ የትኛው የሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ይዘው ያጠናቅቃሉ የሚለው አሁንም የሚጠበቅ ቢሆንም፡ድሬድዋና ኤሌክትሪክ እርስበርሳቸው ላለመውረድ በሚያደርጉት ፉክክር ዛሬ የሚያስመዘግቡበት ውጤት ለሁለቱም ወሳኝነቱ የጎላ ነው፡፡

በሁለተኛው ዙር በሜዳው ጥሩ ውጤትን ማስመዝገብ የቻሉት ድሬዎች ባለፈው ሳምንት ሀዋሳ ላይ በሲዳማ ቡና ሽንፈት ቢያስተናግዱም በዚህ ጨዋታ ወላይታ ድቻን አዲስ አበባ ላይ 2-0 ለረቱት ኤሌክትሪኮች እንደማይበገሩ የሚጠበቅ ቢሆንም ተጋጣሚቸው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከወራጅ ቀጠና ወጥተው በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ እስከ 11 ከፍ የሚሉበትንና ላለመውረድ የሚያደርጉትን ጥረት ለማጠናከር አጋጣሚውን ለመጠቀም በሚያደርጉት ትንቅንቅ ጠንካራ ፉክክር ይጠበቃል፡፡በኤሌክትሪክ በኩል በቅርብ ሳምንታት ከሜዳቸው ሲዎጡ በትልቁ ከመቸገራቸውም ባለፈ የሚያስተናግዷቸው ግቦች 5,6 መሆናቸውን ስንመለከት ዛሬስ የተከላካይ ክፍሉ ምን ሊሆን እንደሚችል ሜዳ ላይ እንመለከታለን፡፡

በዚህ ጨዋታ ሄኖክ ካሳሁን በጉዳት በእንግዳዎቹ ቤት ወደ ድሬድዋ ያልተጓዙ ሲሆን በባለሜዳዎቹ ድሬዎች በኩል የቅጣትም ሆነ የጉዳት ዜና ስለመኖሩ አልተነገረም፡፡

ጨዋታው ጥንቃቄ የሚደረግበት ቢሆንም ግብ ለማግኘት በሚደረግ ሂደት የጨዋታው እንቅስቃሴ ክፍት ሊሆን እንደሚችልም ይገመታል፡፡ሁለቱም ቡድኖች ከጨዋታው ውጤት እንደመፈለጋቸው ነጥብ የሚጋሩ ከሆነም ለሌሎች የቅርብ ተፎካካሪዎቻቸው መልካም አጋጣሚን መፍጠሩም አይቀሬ ነው፡፡በደብዛዛው የኢትዮ ኤሌክትሪክ ቤት ጎልቶ የወጣው አልሀሰን ካሉሻ ዛሬም የሚጠበቅና ለድሬድዋ የተከላካይ ክፍል ፈተና ሁኖ እንደሚውል ይታሰባል፡፡

ጨዋታውን ኢ/ል ዳኛ በላይ ታደሰ በመሃል ዳኝነት ይመሩታል፡፡

You Might Also Like

ንግድ ባንክ ወሳኝ ድል ሲያገኝ ሦስት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአማካዩ ጋር ተለያየ

የሊጉ መሪ ሲዳማ በድል ሲጓዝ ኢትዮጵያ ቡና እና ኤሌክትሪክም አሸንፈዋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By የሻነው ግዛቸው
Follow:
Hatricksport website writer
Previous Article የጨዋታ ቅድመ ዳሰሳ | የኢትዮጵያ ኘሪሚዮር ሊግ የሰኔ 9 /2010 ዓ/ም ጠዋት 4 ሰዓት የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች
Next Article በሊጉ ጅማ አባጅፋር እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አሁንም ለዋንጫው ተፋጠዋል።በአንፃሩ ወልዲያ ከተማ ከፍተኛ ሊጉን መቀላቀሉ እርግጥ ሆኗል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ወዳጅዎና ተነባቢዋ ሃትሪክ…. ጠዋትዎን ታሳምራለች….

hatricksport team By hatricksport team 6 years ago
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ሥራ አመራር ቦርድ ውሳኔ አሳለፈ !
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ሌላ የአቋም መለኪያ ጨዋታ እንደማያደርግ ተረጋግጧል
የደቡብ ክልል ካስትል ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች
ተወዳጅዋ ሀትሪክ ነገ ማለዳ እጅዎ ትገባለች የመጀመሪያዋ ባለቀለም የሆነችው ሀትሪክ ጋዜጣ በነገው ዕትሟም እንደተለመደው አዳዲስና ወቅታዊ አነጋጋሪ የሀገር ውስጥና የባህር ማዶ ዘገባዎቿን ይዛ እጅዎ ትደርሳለች። በሀገር ውስጥ ዘገባዋች በወር 125ሺ ብር በሚከፈላቸው አስልጣኝ የሚስለጥነው የኢትዮጵያ ብ/ቡድን የጅቡቲ አቻውን በአሳር በመከራ ማሸነፉን ተከትሎ የተጠናከረ ዘገባ እንዲሁም በተወዳጁ The big Interview ዓምድ በሳል አስተያየት በመስጠት የሚታወቁትን የህግ ባለሙያውን አቶ ኃይሉ ሞላን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ አነጋጋሪ ቃለ-ምልልስ ይዛ የምትቀርብ ሲሆን በባህር ማዶ ዘገባዎቿ ደግሞ በአዲሱና በውዱ መድፈኛ ኒኮላስ ፔፔ ዙርያ እንዲሁም የአለማችን ውዱን ተከላካይ በእጁ ባስገባው ሀሪ ማግዊር ዙርያ ያልተስሙና አዳዲስ ዘገባዎችን አጠናክራ ነገ ማክስኞ በገበያ ላይ ትውላለች።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?