መነሻ ገጽ Uncategorized የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ እጣ ማውጣት ስነ ስርአት ዛሬ ይደረጋል
Uncategorized

የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ እጣ ማውጣት ስነ ስርአት ዛሬ ይደረጋል

አጋራ
አጋራ

የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ እጣ ማውጣት ስነ ስርአት ዛሬ ይደረጋል

image


ለ11ጊዜ የሚያካሂደው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት ዛሬ በኢትዮጵያ ሆቴል ከቀኑ 5:00 ጀምሮ እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን አሰታውቋል።
ስድስት የአዲስ አበባ ክለቦች እና ሁለት ተጋባዥ ክለቦችን ጨምሮ ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 13 በሚከናወነው በዚህ ውድድር አዳማ ከተማ እና በተጨማሪ የሚጋበዘውን ክለብ ዛሬ በእጣ ማውጣት ስነ-ስራዓቱ እሚገለፅ መሆኑ ተነግሯል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...