መነሻ ገጽ U-20 ብሄራዊ ቡድን ከ20 አመት ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከስአታት በኋላ ጨዋታውን ያደርጋል
U-20 ብሄራዊ ቡድንሉሲዎቹ

ከ20 አመት ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከስአታት በኋላ ጨዋታውን ያደርጋል

አጋራ
አጋራ

 

ከ20 በታች የኢትዮጵያ ሴቶች ቤሕራዊ ቡድን 10:00 ላይ ከቡሩንዲ አቻው ጋር ይገጥማል እኛም ጨዋታውን የተመለከተ ጉዳዮችን አንሰተናል ።

ዛሬ ከቀኑ 10:00 ከ20 አመት በታች የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የቡሩንድ አቻውን ቡሩንዲ ቡጁምቡራ ላይ ኢንዋሪ ስታድየም የአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያውን ያደርጋል። ዛሬ አራት ስአት ላይ ቅድመ ጨዋታ ስብሰባ የተደረገ ሲሆን ቤህራዊ ቡድናችን ሙሉ ቢጫ መለያ አድርጎ እንደሚገባ ሲነገር የቡሩንዲ አቻው በአንፃሩ ነጭ ማሊያ አረንጓዴ ቁምጣ እና ቀይ ካሶቶኒ በመልበስ ወደ ሜዳ ይገባሉ ። ጨዋታውን የሚመሩት ኡጋንዳዊያን ዳኞች መሆናቸው ሲነገር ትላንት ምሽት አራት ስአት ላይ ቡጁምቡራ መድረሳቸውም ታውቋል። ብሔራዊ ቡድኑ የመጨረሻ ልምምዱን በሚጫወቱበት ኢንዋሪ ስታዲዮም የሰሩ ሲሆን። ሁሉም ተጫዋቾች በሙሉ ጤነኝነት ለዛሬው ጨዋታ ዝግጁ መሆናቸውን ሀትሪክ ስፖርት ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል። ሀትሪክ ስፖርትም ለብሔራዊ ቡድናችን መልካም ውጤት በመመኘት ጨዋታውን በቀጥታ የውጤት መግለጫ የመታስተላልፍላቹህ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሉሲዎቹኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ኢትዮጵያዊቷ ኮከብ በታንዛኒያ የመጀመሪያ ዋንጫዋን አሳካች

የሉሲዎቹ ወሳኝ ተጫዋች የሆነችው አረጋሽ ካልሳ ከክለቧ ያንጋ ፕሪንሰስ ጋር የመጀመሪያ ዋንጫዋን...

ሉሲዎቹዜናዎች

“አሸንፈን እንደምናልፍ በጣም እርግጠኞች ነን” ሎዛ አበራ “ተጋጣሚያችን ከኛ የተሻለ ምንም ነገር የለውም” አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የ2026 የአፍሪካ ዋንጫ አንደኛ ዙር የማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን...

ሉሲዎቹዜናዎች

አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ ለ29 ተጫዋቾች ጥሪ አደረጉ

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ ከኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ለሚጠብቃቸው የአፍሪካ...