መነሻ ገጽ Uncategorized አዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በሁለተኛ ዙር ኘሪሜየር ሊግ ጉዞው ተጠናክሮ ለመቅረብ አቅዷል
Uncategorized

አዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በሁለተኛ ዙር ኘሪሜየር ሊግ ጉዞው ተጠናክሮ ለመቅረብ አቅዷል

አጋራ
አጋራ

በመጀመሪያው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ ደካማ ውጤት እያስመዘገበ እሚገኘው አዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በሁለተኛው ዙር ተጠናክሮ እንደሚያቀርቡ አሰልጣኝ ስዩም ከበደ በይፋዊ የፌስቡክ ገጻቸው ተናግረዋል

16252282_1348446678544705_8427031952907868814_o-1

” ክለባችን/አዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ /በሁለተኛ ዙር የፕሪሜር ሊግ ጉዞው ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀርብ ዘንድ በሚያስፈልጉን ስፍራዎች..ከጋና፣ከማሊ፣ከኮንጎ..ተጨዋቾች ማስፈረም ችለናል…/በሀገር ውስጥ ገበያ ስለተቀደምን/እስካሁን በነበረን ጉዞም ተጨዋቾቼ የሚችሉትን ሁሉ ማድረግ መቻላቸው እንደተጠበቀ ሆኖ የነዚህ 4/አራት/አዲስ ተጨዋቾች ወደ ክለባችን መምጣት ተጨማሪ ኃይል እንደሚፈጥርላቸው ተስፋ እያደረኩ…እስካሁን ድጋፋችሁ ላልተለዬን የስፖርት አፍቃሪዎችም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ።”

 

 

በሚል ቃል የክለባቸውን መጠናከር ገልፀዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...