መነሻ ገጽ Uncategorized ​ባምላክ ተሰማ የአፍሪካ ዋንጫየምድብ 2 የመጀመርያ ጨዋታ ይመራል
Uncategorized

​ባምላክ ተሰማ የአፍሪካ ዋንጫየምድብ 2 የመጀመርያ ጨዋታ ይመራል

አጋራ
አጋራ

ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል የመሃል ዳኛ ባምላክ ተሰማ የ2017 ቶታል የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ 2 መክፈቻ ጨዋታ እንዲመራ በካፍ ተመርጧል፡፡ ካፍ ዛሬ የዳኞችን ስም ዝርዝር ይፋ ሲያደርግ፡፡

በውድድሩ ላይ የሚገኘው ብቸኛው ኢትዮጵያዊ አርቢተር ባምላክ ተሰማ በምድብ ሁለት ከሚገኙት መካከል  አልጄሪያ ከዚምባቡዌ የሚያደርጉትን ጨዋታ የዕለት እሁድ ጨዋታ  ይመራል፡፡ ጨዋታው በፍራንስቪል ከተማ በሚገኘው ፍራንስቪል ስታዲየም ይደረጋል፡፡ ባምላክ በካፍ የዳኞች ደረጃ ኤሊት ኤ ላይ የሚገኝ ኢትዮጵያዊ አርቢትር ነው

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...