መነሻ ገጽ Uncategorized በፊፋ ወርሃዊ ደረጃ ኢትዮጵያ 9 ደረጃዎችን አሻሻለች
Uncategorized

በፊፋ ወርሃዊ ደረጃ ኢትዮጵያ 9 ደረጃዎችን አሻሻለች

አጋራ
አጋራ

በአለም አቀፉ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል (ፊፋ) የሚወጣው ወርሃዊው የሃገራት የእግር ኳስ ደረጃ ይፋ ሆኗል።

ኢትዮጵያም በወንዶች ባለፈው ወር ከነበረችበት ዘጠኝ ደረጃዎችን አሻሽላለች።

በዚህም ባለፈው ወር ከነበረችበት 112ኛ ደረጃ ወደ 103ኛ መምጣት ችላለች።

hatrick

የደረጃውን ሰንጠረዥ የደቡብ አሜሪካዎቹ አርጀንቲና እና ብራዚል ተከታትለው ይመሩታል።

አርጀንቲና 1ኛ ስትሆን ብራዚል እና ጀርመን ደግሞ ይከተላሉ።

ከአፍሪካ ግብጽ ቀዳሚ ስትሆን ሴኔጋል እና የወቅቱ የአፍሪካ ሻምፒዮን ካሜሩን ተከታዮቹን ደረጃዎች ይዘዋል።

በወሩ ካሜሩን 29 ደረጃዎችን በማሻሻል ቀዳሚ ስትሆን፥ ጋቦን 21፣ ቡርኪና ፋሶ 15 እንዲሁም ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኦፍ ኮንጎ ደግሞ በ12 ደረጃዎች ከፍተኛ መሻሻል አሳይተዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...