የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ዳኞች ቋሚ ኮሚቴ ሦስት ኮሚሽነሮችን ለሁለት ዓመታት አገደ፡፡ በኮሚቴው የታገዱት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በታዛቢነት ተመድበው በመሥራት ላይ የነበሩት ሻምበል ተክለፂዩን ወርቅዬ፣ አቶ ብርሃኑ ደምሴ እና አቶ መለሠ ባህሩ ናቸው፡፡ በሦስቱ ታዛቢዎች ላይ እገዳው የተላለፈው በፈፀሙት የዲስኘሊን ግድፈት መሆኑን ለመወቅ ተችሏል፡፡
የሳኦቶሜ እና ፕሪንስፔው አሰልጣኝ ሪካርዶ ሞንሳንቶ ከጨዋታው በኋላ ምን አሉ ? "በመጀመሪያ...
ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...
የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...
በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ