መነሻ ገጽ Uncategorized ሦስት ኮሚሽነሮች ለሁለት ዓመት ታገዱ
Uncategorized

ሦስት ኮሚሽነሮች ለሁለት ዓመት ታገዱ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ዳኞች ቋሚ ኮሚቴ ሦስት ኮሚሽነሮችን ለሁለት ዓመታት አገደ፡፡ በኮሚቴው የታገዱት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በታዛቢነት ተመድበው በመሥራት ላይ የነበሩት ሻምበል ተክለፂዩን ወርቅዬ፣ አቶ ብርሃኑ ደምሴ እና አቶ መለሠ ባህሩ ናቸው፡፡ በሦስቱ ታዛቢዎች ላይ እገዳው የተላለፈው በፈፀሙት የዲስኘሊን ግድፈት መሆኑን ለመወቅ ተችሏል፡፡

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...