መነሻ ገጽ Uncategorized ሀድያ ሆሳእና ፀጋይ ኪዳነማርያምን በዋና አሰልጣኝነት ቀጠሩ
Uncategorized

ሀድያ ሆሳእና ፀጋይ ኪዳነማርያምን በዋና አሰልጣኝነት ቀጠሩ

አጋራ
አጋራ

 

በዚህ ሳምንት አሰልጣኝ ግርማ ታደሰና ረዳቶቹን ከስታቸው በማገድ ያሰናበተው ሀድያ ሆሳእና አንጋፋውን አሰልጣኝ ፀጋይ ኪዳነማርያምን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥሯል።

በውጤት ማጣት ቀውስ ውስጥ ሚገኙት ሀድያዎች የቀድሞው ትራንስ ኢትዮጵያ ፣ሀረር ቢራ፣ኢትዮጲያ ቡና፣ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ፣አርባምንጭ ከተማ ና ወልዋሎ አሰልጣኝ ፀጋይ ኪዳነማርያም ሀድያ ሆሳእናን በአንድ ዓመት ውል ሊቀላቀል ችሏል።9 ነጥብ ይዞ በሊጉ መጨረሻ ደረጃ ሚገኙትን ሀድያዎችን የተረከቡት ፀጋይ ኪዳነ ማርያም አዲሱ ክለባቸውን ከወራጅነት አደጋ ነፃ የማድረግ ከፍተኛ ሀላፊነት ሚጠብቃቸው ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

የሊጉ የ33ኛ ሳምንት ሦስት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

መቻል ከሊጉ መሪ ጋር በነጥብ ዕኩል የሚሆንበትን ዕድል ከባህርዳር ከተማ ጋር አቻ...

Uncategorized

FIFA temporarily lifts transfer ban on St. George

Saint George's has had its transfer ban imposed by FIFA temporarily lifted...

Uncategorized

29ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ዳግም ወንድሙ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ክለቡ ከ መቐለ 70 እንደርታ...

Uncategorized

ሀይለየሱስ ባዘዘው ከዳኝነት አለም ራሳቸውን አገለሉ

ሀያ አምስት አመታቶችን በዳኝነት ያገለገሉት ዶ/ር ሀይለየሱስ ባዘዘው ከዳኝነት አለም በይፋ ማቆማቸውን...