መነሻ ገጽ Uncategorized ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ኤዲቶሪያል ቦርድ
Uncategorizedሀትሪክ ኤዲቶርያል

ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ኤዲቶሪያል ቦርድ

አጋራ
አጋራ

ዘወትር ማክሰኞ ለንባብ የምትበቃው ተወዳጇ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ዛሬ በገበያ ላይ አለመዋሏን ተከትሎ በርካታ አንባቢዎቿ ወደ ዝግጅት ክፍላችንና በግልም ወደ አዘጋጆቹ ስልክ በመደወል ጋዜጣዋ ያልወጣችበትን ምክንያት ለማወቅ ጥረትን ያደረጉ ሲሆን ለእነዚሁ ሁሉ አንባቢዎቻችን በስልክ ምላሽ ለመስጠት አስቸጋሪ ሆኖብናል፤ ስለሆነም ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ዛሬ በገበያ ላይ ያልዋለችው ትናንት ሰኞ በበዓል ምክንያት የስራ ቀን ባለመሆኑና ማተሚያ ቤታችንም ዝግ ስለነበር ጋዜጣው ሊታተምልን አልቻለም፡፡ ከአንባቢዎቻችን በቀረበልን ተደጋጋሚ ጥያቄ ምክንያት ጋዜጣዋ ነገ /ረቡዕ/ በገበያ ላይ እንድትውል ከፍተኛ ጥረት ብናደርግም በመብራት መጥፋት ምክንያት የማተሚያ ቤት ችግር ሊቀረፍልን ባለመቻሉ አሁንም ከአንባቢዎቻችን ጋር ለመገናኘት ያደረግነው ጥረት ሊሳካልን አልቻለም፤ በመሆኑም በተፈጠረው ችግር አንባቢዎቻችንን ይቅርታ እየጠየቅን አንባቢዎቻችን በእኔነትና በተቆርቋሪነት መንፈስ ጋዜጣው ለምን አልወጣም ብላችሁ ስልክ ደውላችሁ ለጠየቃችሁን በሙሉ እያመሰገንን በመጪው ሳምንት ማክሰኞ ካልተሰሙ አዳዲስ ዘገባዎችና አነጋጋሪ ቃለ-ምልልሶች ጋር ቀናችንን ጠብቀን እንደምንገናኝ በእዚሁ አጋጣሚ እንገልፃለን፡፡

የሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ኤዲቶሪያል ቦርድ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...