በቴክኒካል ብቃቱ ጥሩ እንደሆነ የሚነገርለት ጅብሪል ናስር ለወልቂጤ ከተማ ለመጫወት መስማማቱ ታወቀ።
የኢትዮጵያ ቡናዎቹ አቡበከር ናስር እና ረመዳን ናስር ወንድም የሆነው ጅብሪልን ሰበታ ከተማዎች በቢጫ ቲሴራ ለማጫወት ሙከራ ቢያደርጉም ሳይሳካ በመቅረቱ የመጀመሪያውን ዙር ሳይጫወት ቀርቷል።
ተጨዋቹ ከቀናት በኋላ በሚከፍተው የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት ለወልቂጤ ከተማ እንደሚፈርም ተረጋግጧል።
በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...
መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...
ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...
ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ አራተኛውን የአጋማሹን አዲስ ፈራሚ በእጃቸው አስገብተዋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ