መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጅብሪል ናስር ወደ ወልቂጤ ሊያቀና ነው
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግወልቂጤ ከተማየዝውውር ዜናዎች

ጅብሪል ናስር ወደ ወልቂጤ ሊያቀና ነው

አጋራ
አጋራ

በቴክኒካል ብቃቱ ጥሩ እንደሆነ የሚነገርለት ጅብሪል ናስር ለወልቂጤ ከተማ ለመጫወት መስማማቱ ታወቀ።

የኢትዮጵያ ቡናዎቹ አቡበከር ናስር እና ረመዳን ናስር  ወንድም የሆነው ጅብሪልን ሰበታ ከተማዎች በቢጫ ቲሴራ ለማጫወት ሙከራ ቢያደርጉም ሳይሳካ በመቅረቱ የመጀመሪያውን ዙር ሳይጫወት ቀርቷል።
ተጨዋቹ ከቀናት በኋላ በሚከፍተው የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት ለወልቂጤ ከተማ እንደሚፈርም ተረጋግጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
አርሲ ነገሌዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ነገሌ አርሲ በነፃ ዝውውር ናይጄሪያዊ አጥቂ አግኝቷል

በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...

መቐለ 70 እንደርታኢትዮጵያ መድህንዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ

ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...

ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ወልዋሎ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ አራተኛውን የአጋማሹን አዲስ ፈራሚ በእጃቸው አስገብተዋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ...