By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የምድብ ለ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ ወንዶ ገነት አሊ ሀብቴ ጋራዥን የጋምቤላው ኑዌር ዞን አሳይታ ወረዳን ከፍፁም የጨዋታ ብልጫ ጋር አሸንፈዋል።
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎችክልሎች ሻምፒዮና

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የምድብ ለ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ ወንዶ ገነት አሊ ሀብቴ ጋራዥን የጋምቤላው ኑዌር ዞን አሳይታ ወረዳን ከፍፁም የጨዋታ ብልጫ ጋር አሸንፈዋል።

Aku Emati
Aku Emati 5 years ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የምድብ ለ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ ወንዶ ገነት አሊ ሀብቴ ጋራዥን የጋምቤላው ኑዌር ዞን አሳይታ ወረዳን ከፍፁም የጨዋታ ብልጫ ጋር አሸንፈዋል።

አስቀድሞ ሶስት ላይ የተካሄደው የሲዳማው ተወካይ ወንዶ ገነት እና የድሬ ዳዋ ተወካይ አሊ ሀብቴ ጋርዥ ጨዋታ በሱራፌል ሙሉወርቅ ድንቅ ብቃት ታግዘው ሶስት ለባዶ አሸንፈዋል።

በቀዝቃዛ የአየር ፀባይ የተጀመረው የሁለቱም ጨዋታ እንደ አየሩ አጀማመሩም የቀዘቀዘ ነበር ነገር ግን ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ ተደጋጋሚ ሙከራዎችን መመልከት ችለናል ።


በተደጋጋሚ የአሊ ሀብቴ ጋራዥን ጎል በተደጋጋሚ መፈተሽ የጀመሩት ወንዶ ገነቶች በመጨረሻ ጥረታቸው ፍሬ አፍርቶ በሰውነት ጉዬ ቆንጆ ጎል መሪ መሆን ችለዋል ።ከጎሉ በኋላ የተነቃቁት ወንዶ ገነቶች ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ቢያደርገም ጎል ማስቆጠር ግን አልቻሉም ።የመጀመሪያው አጋማሽም በወንዶ ገነት አንድ ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል።

- ማሰታውቂያ -

ከእረፍት እንደተመለሱ አጥቅተው መጫወት የጀመሩት ወንዶ ገነቶች ተቀይሮ በገባው ሱራፌል ሙሉወርቅ በተደጋጋሚ የጎል ማግባት ሙከራዎችን ማድረግ ቢችሉም ጎል ማግባት አልቻሉም ።አሊ ሀብቴ ጋራዦችም ቢሆኑ በአጋጣሚ የሚያገኙት የመልሶ ማጥቃት መጠቀም አልቻሉም ነበር ።

ከብዙ ጥረት በኋላ ከቀኝ መስመር የተገኘውን ቅጣት ምት የአሊ ሀብቴ ጋራዥ ተከላካይ በጭንቅላቱ ቢመልሰውም በጨዋታው ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ሲያደርግ የነበረው ሱራፌል ሙሉወርቅ ድንቅ ጎል አስቆጥሩ የጎል ልዩነቱን ወደ ሁለት ከፍ አድርጓል።

ጨዋታው ወደ ማለቁ በተቃረበበት ሰዓት ሱራፌል ሙሉወርቅ ከግራ መስመር በመነሳት በግራ እግሩ እጅግ ውብ የሆነች ጎል አስቆጥሮ ጨዋታው በወንዶ ገነት ሶስት ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል።

ሱራፌል ሙሉወርቅ ከደጋዎች አድናቆት ሲቸረውም ተመልክተናል።

አምስት ሰዓት ላይ የጀመረው የጋምቤላው ተወካይ ኑዌር ዞን እና የአፋሩ ተወካይ አሳይታ ወረዳ ጨዋታ በኑዌር ዞን የበላይነት ተጠናቋል።

ገና ከጨዋታው ጅማሬ ጀምሮ ረጃጅም ኳሶችን ለአጥቂዎች መላክ የጀመሩት ኑዌር ዞኖች ጎል ለማስቆጠር ብዙም አልተቸገሩም ።በአጋጣሚ ያገኙትን ኳስ ቸንኮት ጆን ወደ ጎልነት ቀይሮታል ።ከጎሉ በኋላ ወደ ጨዋታ ለመመለስ ሲጥሩ የነበሩት አሳይታ ወረዳዎች በተደጋጋሚ ለአጥቂዎች የሚልኩት ኳስ በኑዌር ዞን ተከላካዮች ሲወሰድባቸው ነበር ።


ከእረፍት መልስ ራሳቸውን በሚገባ አጠናክረው የገቡት ኑዌር ዞኖች ጎል ለማስቆጠር ብዙም አልተቸገሩም ።በጨዋታው ግሩም እንቅስቃሴ ሲያሳይ በነበረው ቾል ላም አማካኝነት ሁለተኛ ጎል አስቆጥረዋል ።አሳይታ ወረዳዎች በአንድ ሁለት ቅብብል የኑዌር ወረዳ ተከላካዮችን ለማለፍ የሚያደርጉት ጥረት በተደጋጋሚ ይቆረጥባቸው ነበር ።

ጥቃት መሰንዘራቸውን ያላቆሙት ኑዌር ዞኖች በኪም ላም አማካኝነት ሶስተኛ ጎል ማስቆጠር ችለዋል ።ከጎሏ መቆጠር በኋላ አሳይታ ወረዳዎች ደጋፊውን ያዝናና ጨዋታ ሲጫወቱ ለማየት ችለናል።በጨዋታው ግሩም እንቅስቃሴ በማሳየት ደጋፊውን ያስደሰተው ቾል ላም ግሩም ጎል አስቆጥሮ ጨዋታው በኑዌር ዞን አራት ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Aku Emati
Follow:
Writer & Photographer at Hatricksport
Previous Article “በጥሩ አቋም ለቀጣዮቹ አስር አመታት የመጫወት ብቃት አለኝ” ምንተስኖት አዳነ/ቅዱስ ጊዮርጊስ/
Next Article ኢትዮጵያ ቡና የተከላካይ መስመር ተጫዋች አስፈርሟል!!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግUncategorized

በኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊጉ አዳማና ደደቢት ድል ቀንቷቸዋል

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
ቅዱስ ጊዮርጊስ አራት ተጫዋቾችን ከተስፋ ቡድን ወደ ዋናው ቡድን አሳደገ።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 12ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ውጤት ይመልከቱ
​የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት አካዳሚበሳምንቱ መጨረሻ ይመረቃል ተባለ
ወልቂጤ ከተማ ሄኖክ አወቀን አስፈርሟል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?