By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችስሁል ሽረፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል

ዳዊት ብርሀነ
ዳዊት ብርሀነ 1 year ago
Share
SHARE

በ3ተኛው ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ የተገናኙት ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ ያለግብ አቻ ተለያዩ። አፄዎቹ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር አቻ ከተለየየው ስብስብ ብሩክ አማኑኤል፣ ቃልኪዳን ዘላለም እና ኤፍሬም ሀይሉ ወጥተው እዮብ ማቲየስ፣ በረከት ግዛው እና አሚር ሙደሲር ሲገቡ: ስሑል ሽረዎች ሀዋሳ ከተማን ከገጠመው ቡድን ምንም ቅየሪ ሳያደርጉ ገብተዋል።

የመጀመርያው አጋማሽ ሁለቱም ቡድኖች የጠራ የግብ እድል ለመፍጠር የተቸገሩበት ነበር። ፋሲል ከነማ የመሃል ሜዳውን ብልጫ ለመውሰድ ተደጋጋሚ አጫጭር ቅብብሎችን ለማድረግ ሲሞክሩ የታዩበት እና የኳስ ቁጥጥር ብልጫም መያዝ የቻሉበት ሁኔታዎች ፈጥረዋል። ሆኖም እነዚህ አጫጭር ቅብብሎች የሜዳው መጨረሻ ክፍል ሲደርሱ የነበራችው መቆራረጥና የውሳኔ አሰጣጥ ችግር ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን እንዳይፈጥሩ ምክንያት ሆኖባቸዋል።

ስሑል ሽረዎችም ከኃላ ለመውጣት ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ቢያደርጉም: የፋሲሎችን ጫና መቋቋም ሲየቅታቸውና ተደጋጋሚ ረጃጅም ኳሶችም ከፋሲል ከነማ ተከላካይ ክፍል ኃላ ሲጥሉ ታይተዋል። አብዛኞቹ ቅብብላቸውም በራሳቸው ሜዳ ክፍል መሆኑ እድሎችን መፍጠር እንዳይችሉ አድርጓቸዋል።

ሁለተኛው አጋማሽ በተመሳሳይ መልኩ በግብ ሙከራዎች እጥረት ታጅቦ የተካሄደ ነበር። ፋሲሎች ቃልኪዳን ዘላለም ቀይረው በማስገባት በግራ መስመር በኩል በፍጥነት ጥቃቶችን ለመሰንዘር ጥረት ቢየደርጉም ይህ ሚባል የግብ ዕድል ሊፈጥሩ አልቻሉም። አፍቅሮት ሰለሞን ግራ መስመር ላይ የተገኘውን ቅጣት ምት በቀጥታ ከርቀት ከሞከረው ኳስ ውጪ ይህ ሚባል ሞይስ ፖዎቲን የፈተኑ ሙከራዎችን ማድረግ አልቻሉም።

- ማሰታውቂያ -

ስሑል ሽረዎችም ከመጀመርየው አጋማሽ አንፃር የተሻለ ፍጥነት ጨምረው በመልሶ ማጥቃት የግብ እድሎችን ለመግጠር ሙከራዎችን ቢያደርጉም የተሳኩ አልነበሩም። ፋሲሎች በራሳቸው ሳጥን ላይ በሚቀባበሉበት ጊዜ በፈጠሩት ስህተት የተገኘውን ኳስ እና ጃዕፈር ሙዳሲር በቀጥታ የመታው የስሑሎች በጨዋታው የፈጠሩት የተሻለ የግብ እድል ነበር።

በዚህም መሰረት ጨዋታው ግብ ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ውጤቱን ተከትሎ ሁለቱም ቡድኖች ነጥባቸውን ወደ 5 ከፍ ማድረግ ችለዋል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዳዊት ብርሀነ
Follow:
Hatricksport website writer
Previous Article ወልቂጤ ከተማ ከሊጉ መሰረዙ ይፋ ሆኗል!!
Next Article ነፃነት ክብሬ ለተከታታይ አራተኛ ጨዋታ ዘርዓይ ሙሉን አሸንፏል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአዳማ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝና አዳማ ከተማ ተለያዩ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 4 years ago
ሁለተኛውን የስፖርት ዞን አዋርድ በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል !
የጨዋታ ቅድመ ዕይታ | ኢትዮጵያ ቡና ከ ስሑል ሽረ
አዞዎቹ የሶስት ተጨዋቾቹን ውል ለማራዘም ተስማሙ !
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመመራት ተነስቶ ማሸነፍ ሲችል ፤ በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተከወነዉ የምሽቱ ጨዋታም በአቻ ዉጤት ፍፃሜዉን አጊኝቷል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?